CENTRAL ETHIOPIA REGIONAL STATE
3ኛ ዓመት ቁጥር 199
የማዕከሊዊ ኢትዮጵያ ክሌሌ መንግስት ማዕከሊዊ ነጋሪት ጋዜጣ
CENTRAL ETHIOPIA REGIONAL STATE
የማዕከሊዊ ኢትዮጵያ ክሌሌ
3rd Year No 199
ወሌቂጤ ነሐሴ 13 ቀን 2015
መንግሥት ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
Wolkitie August19/2023
የተሻሻሇው የማዕከሊዊ ኢትዮጵያ ክሌሌ
መንግሥት የአስፈፃሚ አካሊትን ሥሌጣንና ተግባር መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 199/2015 ዓ/ም
መግቢያ
የክሌለ መንግስት በሃገራችን እየተካሄዯ ያሇውን ሇውጥ ውጤታማ፣ ዘሊቂ እና ተቋማዊ ሇማዴረግ እንዱሁም የሌማትና የመሌካም አስተዲዯር ሥራዎቻችን ሇመወጣት የሚችሌና ከዯረስንበት ዕዴገት ዯረጃ አንጻር የአስፈፃሚ አካሊት አዯረጃጀት፣ ሥሌጣንን ተግባር ፈትሾ ማስተካከሌ አስፈሊጊ በመሆኑ፣
የክሌሊችንን የኢኮኖሚ ዕዴገት በሊቀ ዯረጃ ሇማፋጠን ይቻሌ ዘንዴ የአስፈፃሚ አካሊት አዯረጃጀት የተሌዕኳቸውን ስፋትና ተቀራራቢነት መሰረት ባዯረገ መሌኩ እንዯገና መወሰን አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ ፣
Rivised Proclamation No 199/2023 to Provide definition of the Powers and Functions of Executive Organs of Central Ethiopia Regional State
Preamble
Whereas, it has been found necessary to revise the powers and functions of executive ▇▇▇▇▇ of the region state by examining, in oreder to make the transformation that has been taking place in our country effective, continuous and organizational, that enables to perform the development and good goverance works from the point view of our growth level has been reached;
Whereas, it has been found necessary to redefine the organization of executive organs on the basis of the wideness and propinquity of their missions in order to fasten the economic growth better in the
በማዕከሊዊ ኢትዮጵያ ክሌሌ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 55 ንዐስ አንቀፅ 3 መሰረት የሚከተሇው ታውጇሌ፡፡
ክፍሌ አንዴ ጠቅሊሊ
1. አጭር ርዕስ
ይህ አዋጅ “የማዕከሊዊ ኢትዮጵያ ክሌሌ መንግሥት የአስፈፃሚ አካሊትን ስሌጣንና ተግባር እንዯገና ሇመወሰን የወጣ አዋጅ ቁጥር 199/2015” ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ ፡-
1) “ክሌሌ” ማሇት የማዕከሊዊ ኢትዮጵያ ክሌሌ ነው፤
2) “ክሌሌ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት”
ማሇት የማዕከሊዊ ኢትዮጵያ ክሌሌ መንግሥት ምክር ቤት ነው፤
3) “መስተዲዴር ምክር ቤት” ማሇት በተሻሻሇው የማዕከሊዊ ኢትዮጵያ ክሌሌ ሕገ-መንግሥት የተገሇጸው ሆኖ በዚህ
አዋጅ አንቀጽ 4 ንዐስ አንቀጽ 1
የተመሇከተው ከፍተኛ የአስፈፃሚ አካሌ ወይም ካቢኔ ነው፤
4) “አስተዲዯር ምክር ቤት” ማሇት
እንዯአግባብነቱ የዞን፣ የሌዩ ወረዲ፣ የከተማ አስተዲዯር፣ የወረዲ አስተዲዯር
Region
Now, therefore, in accordance with sub- Article 3 of Article 55 of the Constitution of the Central Ethiopia Regional State has proclaimed as follows:-
Part One
General
1. Short Title
This Proclamation may be cited as” The Definition of the Powers and Functions of Executive Organs of Central Ethiopia Regional State Proclamation No 199/2023.”
2. Definition
In this proclamation unless the context otherwise requires;
1) “Region” means Central Ethiopa Regional State;
2) “Regional Council of Peoples Representatives” means Central Ethiopia Regional State House of Peoples Representativesl;
3) “Administration Council” means Higher executive body or Cabine which is prescribed under sub- Article 1 of Article 4 of this Proclamation in accordance with Constitution of Central Ethiopia Regional State;
4) “Administrative Council” means executive body or cabine, as it is
አስፈፃሚ አካሌ ወይም ካቢኔ ነው፤
5) “አስተዲዯር እርከን” ማሇት እንዯአግባብነቱ በክሌለ የሚገኙ የዞን፣ የሌዩ ወረዲ፣ የወረዲ፣ የከተማ፣ የክፍሇ ከተማ እና የገጠርና ከተማ ቀበላ አስተዲዯርን ያጠቃሌሊሌ፤
6) “የአስፈፃሚ አካሊት መሥሪያ ቤት”
ማሇት ቢሮ፣ ኮሚሽን፣ ኤጀንሲ፣ ኢንስቲቲዩት፣ ጽሕፈት ቤት፣ ባሇስሌጣን መሥሪያ ቤት እና ላልች የመንግሥት አስተዲዯር ተግባር ሇማከናወን በዚህ አዋጅና በላልች ሕጏች መሰረት የተቋቋሙትንና በሥራቸው ያለትን መሥሪያ ቤቶችን ያጠቃሌሊሌ፤
7) “ቢሮ” ማሇት ሇመስተዲዯር ምክር ቤት
ተጠሪ የሆኑ የክሌለ አስፈፃሚ መስሪያ ቤቶች ናቸው፤
8) “ኃሊፊ ወይም ምክትሌ ኃሊፊ” ማሇት
እንዯቅዯም ተከተለ የአስፈፃሚ አካሊት መሥሪያ ቤቶችን በበሊይነት ሇመምራት በኃሊፊነት የተሾመ ወይም የተመዯበ ኃሊፊ ወይም ምክትሌ ኃሊፊ ነው፤
9) “ሰው” ማሇት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካሌ
ነው፤
10) በዚህ አዋጅ ውስጥ የተጠቀሱ ቃሊት ወይም ሀረጎች እንዯአስፈሊጊነታቸው
መስተዲዯር ምክር ቤቱ በሚያወጣው የተቋማት አሰራርና አዯረጃጀት ዯንቦች
relevance, of zone, special woreda, woreda administration;
5) “Administration Hierarchy” means the Zone, special woreda, woreda, city, sub-sity, and includes Rural and City kebele administration;
6) “Office of Executive Body” shall mean Bureau, commission, Agency, Institute, Office, Authority and other offices established based on this Proclamation and other Laws to perform the state administration function including offices under them;
7) “Bureau” means executive institutions of the region which are accountable to administrative council,
8) “Head or Deputy Head” means head or deputy head appointed or designated to head Offices of executive organ consecutively;
9) “Person” means natural or juridical person.
10) Words or phrases under this Proclamation, may be defined on Regulations to be issued to determine procedures and organizations of institutions by administrative council as may be necessary.
ሉተረጎሙ ይችሊለ፡፡
ክፍሌ ሁሇት ስሇአስፈፃሚ አካሊት መስሪያ ቤቶች
3. መቋቋም
1) የሚከተለት የአስፈፃሚ አካሊት መስሪያ ቤቶች የመስተዲዯር ምክር ቤት አባሌ
ሆነው በዚህ አዋጅ ተቋቁመዋሌ፤
1) የሰሊምና ፀጥታ ቢሮ
2) የፋይናንስ ቢሮ
3) የፍትህ ቢሮ
4) የግብርና ቢሮ
5) የንግዴና ገበያ ሌማት ቢሮ
6) የትራንስፖርትና መንገዴ ሌማት ቢሮ
7) የከተማ ሌማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ
8) የውሃ፣ መስኖና ማዕዴን ሌማት ቢሮ
9) የትምህርት ቢሮ
10) የጤና ቢሮ
11) የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ቢሮ
12) የሴቶችና ሕፃናት ጉዲይ ቢሮ
13) ኢንቨትመንት እና የኢንደስትሪ ቢሮ
14) የገቢዎች ቢሮ
15) የባህሌና ቱሪዝም ቢሮ
16) የፐብሉክ ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ሌማት ቢሮ
Part Two Offices of Executive Organs
3. Establishment
1) The following executive organ offices have been established as a member of administrative council in accordance with this Proclamation;
1) Peace and Security Bureau
2) Finance Bureau
3) Justice Bureau
4) Agriculture Bureau
5) Trade and Market Development Bureau
6) Transport and Road Development Bureau
7) Urban Development and Construction Bureau
8) Water, Irregation and Mining Development Bureau
9) Education Bureau
10) Health Bureau
11) Technical and Vocational Education and Training Bureau
12) Women and Children Affairs Bureau
13) Investment and Industry Bureau
14) Revenue Bureau
15) Culture and Tourism Bureau
16) Public Service and Human Resource Development Bureau
17) የሰራተኛና ማሕበራዊ ጉዲይ ቢሮ
18) የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖልጂ ቢሮ
19) የመንግስት ኮምዩኒኬሽን ጉዲዮች ቢሮ
20) የፕሊንና ሌማት ቢሮ
21) የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ
22) የሥራ እዴሌ ፈጠራና ኢንትርፕራይዝ ሌማት ቢሮ
23) የዯንና አካባቢ ጥበቃና ሌማት ቢሮ
2) በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1 መሰረት የተቋቋሙ የአስፈፃሚ አካሊት መሥሪያ ቤቶች
ተጠሪነት ሇክሌሌ መንግሥት መስተዲዴር ምክር ቤትና ሇርዕሰ መስተዲዴሩ ይሆናሌ፤
3) ከዚህ በሊይ የተመሇከቱት የአስፈፃሚ መስሪያ
ቤቶች እንዯአስፈሊጊነቱ በክሊስተር ሉዯራጁ ይችሊለ፤
4) የክሌለ መንግስት እንዯአስፈሊጊነቱ
በመስተዲዯር ምክር ቤት አባሌነት የሚሰየሙ ላልች የካቢኔ አባሊት ይኖሩታሌ፡፡
ክፍሌ ሦስት
ስሇርዕሰ መስተዲዴሩ፣ ምክትሌ ርዕሰ መስተዲዴር እና መስተዲዴር ምክር ቤት
4. መስተዲዴር ምክር ቤት
1) የሚከተለት የመስተዲዴር ምክር ቤት አባሊት ናቸው፣
ሀ) ርዕሰ መስተዲዴሩ፣
ሇ) ምክትሌ ርዕሰ መስተዲዴር፣
17) Labour and Social Affairs Bureau
18) Science and Informatiom Technology Bureau
19) Public Communication Affairs Bureau
20) Plan and Development Bureau
21) Youth and Sport Bureau
22) Job creation and Enterprise Development Bureau
23) Forest and Environment Pretection Development Bureau
2) Organizations of the executive organ established in accourdance with sub- Article 1 of this Article, shall be accountable to the chief executive and region state administration council;
3) The above-mentioned executive offices may be organized into clusters as may be necessary;
4) The Region State shall have other cabinet members that shall be appointed as members of the executive council as may be necessary.
Part Three
Chief Executive, Deputy Chief Executive and Adminstartion Council
4. Adminstartion Council
1) Adminstartion Council shall have the following members:
a) Chief Executive,
b) Deputy Chief Executive
c) Heads that direct executive organs
ሐ) በምክትሌ ርዕሰ መስተዲዯር ማዕረግ በክሊስተር የተዯራጁ አስፈፃሚ አካሊትን የሚመሩ ኃሊፊዎች፣ እና
መ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 3 ንዐስ አንቀጽ
1 ከተራ ቁጥር 1 እስከ 23 የተመሇከቱትን አስፈጻሚ አካሊትን የሚመሩ ኃሊፊዎች፡፡
2) በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1 (ሐ) የተመሇከተው ማንኛውም ኃሊፊ
በመስተዲዯር ምክር ቤቱ የመገኘት ግዳታ አሇበት፡፡ ከአቅም በሊይ በሆነ ምክንያት መገኘት በማይችሌበት ጊዜ ምክትለ ወይም ከአንዴ በሊይ ምክትልች ባለ ጊዜ፤ በግሌፅ ተሇይቶ በፅሁፍ ውክሌና የተሠጠው ምክትሌ ኃሊፊ ወይም በግሌፅ ተሇይቶ በፅሁፍ ውክሌና የተሠጠው ከላሇ በሹመት ቅዴሚያ ያሇው ምክትሌ ኃሊፊ በመስተዲዯር ምክር ቤቱ ስብሰባ ሊይ ይገኛሌ፡፡
5. የርዕሰ መስተዲዴሩ ስሌጣንና ተግባር
የክሌለ ርዕሰ መስተዲዴር ሥሌጣንና ተግባር በማዕከሊዊ ኢትዮጵያ ክሌሌ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 72 የተመሇከተው ይሆናሌ፤
6. የምክትሌ ርዕሰ መስተዲዴሩ ሥሌጣንና ተግባር
የክሌለ ምክትሌ ርዕሰ መስተዲዴር ሥሌጣንና ተግባር በማዕከሊዊ ኢትዮጵያ ክሌሌ መንግስት
ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 73 የተመሇከተው
ይሆናሌ፣
organized in Cluster by the title of Deputy Chief, and
d) Heads those manage the executive Organs referred in Sub-Article 1 of Article 3 of this Proclamation from No. 1 to 23.
2) Any head who specified in sub-Article
1 (c) of this Article shall have the obligation to take part in Administrative council meeting; when he can not attend the meeting due to the reason beyond his capacity, his Vice or where there are more than one vice heads, vice head who has been specifically delegated in written form or in the absence of vice head who has been specifically deligated in written form, the Vice who has priority in his appointment shall take part in the meeting of the Administrative Council.
5. Powers and functions of Chief Executive
The powers and functions of chief executive of the region shall be as specified under Article 72 of the amended constitution of Central Ethiopia Region;
6. ▇▇▇▇▇▇ and Functions of Deputy Chief Executive
The powers and functions of deputy chief executive of the region shall be as specified under Article 73 of the amended constitution of Central Ethiopia Region State;
7. የክሌሌ መስተዲዴር ምክር ቤት ስሌጣንና ተግባር
የክሌለ መስተዲዴር ምክር ቤት ሥሌጣንና ተግባር በማዕከሊዊ ኢትዮጵያ ክሌሌ ሕገ- መንግሥት አንቀጽ 70 የተመሇከተው
ይሆናሌ፡፡
8. የመስተዲዴር ምክር ቤት አሰራር
1) የመስተዲዴር ምክር ቤት ፡-
ሀ/ የራሱ የውስጥ ዯንብ ይኖረዋሌ፤
ሇ/ በውስጥ ዯንቡ በሚወሰነው መሠረት መዯበኛና አስቸኳይ ስብሰባዎች ያዯርጋሌ፤
ሐ/ ምሌአተ ጉባኤ የሚባሇው ከአባሊቱ ከግማሽ በሊይ ሲገኙ ይሆናሌ፤
መ/ የሚያስተሊሌፈው ውሳኔ በተባበረ ዴምጽ ይሆናሌ፤ በተባበረ ዴምጽ መወሰን
ካሌተቻሇ በዴምጽ ብሌጫ ይወሰናሌ፤
2) ርዕሰ መስተዲዴሩ፡-
ሀ/ የመስተዲዯር ምክር ቤት አባሊት አጀንዲ የማስያዝ መብታቸው እንዯ ተጠበቀ ሆኖ፣
ሇምክር ቤቱ በአጀንዲ የሚቀርቡ ጉዲዮችን ይወስናሌ፤
ሇ/ የመስተዲዴር ምክር ቤቱን ስብሰባ ይመራሌ፤
ሐ/ ሇመስተዲዴር ምክር ቤቱ በአጀንዲ የቀረበ ጉዲይ በርዕሰ መስተዲዯር ጽህፈት ቤት
መታየት የሚያስፈሌገው ሆኖ ካገኘው አጀንዲውን ሇላሊ ጊዜ ሉያስተሊሌፍ ይችሊሌ፤
9. የርዕሰ መስተዲዴር ጽህፈት ቤት
1) የርዕሰ መስተዲዴር ጽህፈት ቤት በክሌለ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 74 ንዐስ አንቀጽ 2
7. Powers and Functions of Administration Council of the Region
The powers and functions of Administration council of the region shall be as specified under Article 70 of the amended constitution of Central Ethiopia regional State.
8. Procedure of Administrative Council
1) Council of Administration
a) have its own rules of procedure;
b) conduct ordinary and extraordinary meetings in accordance with its rules of procedure;
c) have a quorum where more than half of its members are presen;
d) pass decisions by consensus or, failing that, by majority vote.
2) The Chief Executive
a) without prejudice to the rights of the members of the council to propose agenda, determine the agenda of the council;
b) preside over the meetings of the council;
c) adjourn the agenda under circumstances where he finds it necessary to refer a case in his office,
9. Office of Chief Executive
1) The Office of chief executive shall be an office of chief executive and
መሠረት የክሌለ መስተዲዴር እና የርዕሰ መስተዲዴር ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ይሆናሌ፡፡
2) የርዕሰ መስተዲዴር ጽህፈት ቤት ሥሌጣንና ተግባር በተሻሻሇው የክሌለ
መንግሥት ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 74 ንዐስ አንቀጽ 4 ሊይ የተመሇከተው ይሆናሌ፡፡
3) በዚህ አንቀፅ ንዐስ አንቀፅ 1 ሊይ የተጠቀሰው እንዯተጠበቀ ሆኖ ርዕስ
መስተዲዯሩ ስሌጣንና ተግባሩን ሇማከናወን የሚረደ ሌዩ ሌዩ ጽህፈት ቤቶችን ሉያቋቁም ይችሊሌ፡፡ ዝርዝሩ በዯንብ ይወሰናሌ፡፡
ክፍሌ አራት
የአስፈፃሚ አካሊት መሥሪያ ቤቶች ሥሌጣንና ተግባር
10. የወሌ ስሌጣንና ተግባር
1) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 3 መሠረት የመስተዲዴር ምክር ቤት አባሌ የሆነ እያንዲንደ የአስፈፃሚ አካሌ መሥሪያ ቤት በሥራው መስክ፡-
ሀ) ሕግና ፖሉሲዎች ያመነጫሌ፣ ዕቅዴና በጀት
ያዘጋጃሌ፣ ሲፈቀዴም በስራ ሊይ ያውሊሌ፣ ሇ) ጥናትና ምርምር ያካሂዲሌ፣ የአቅም ግንባታ
ኘሮግራሞችን ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣ መረጃዎችን ያሰባስባሌ፣ ያዯራጃሌ፣ እንዯአስፈሊጊነቱ ያሰራጫሌ፣
ሐ) የፌዳራሌና የክሌለ ሕጏች በስራ ሊይ መዋሊቸውን ያረጋግጣሌ፤
መ) በሕግ መሰረት ውልችና ስምምነቶች
administration council in accordance with sub-Article 2 of Article 74 of the amended regional government Constitution.
2) The powers and functions of the Office of the Chief Executive shall have the power and duty prescribed in sub-Article 4 of article 74 of the constitution;
3) Without prejudice the prescription under sub-Article 1 of this office, the president may establish various offices to implement his powers and functions. The details shall be determined by Regulation.
Part Four
Powers and Functions of Executive Organs
10. Common Powers and Functions
1) Each executive organ office which are member of administration council, based on Article 3 of this proclamation, in its field of activity shall:-
a) Initiate law and policies, prepare plans and budgets, and upon approval implement the same;
b) Undertake study and research, implement capacity building programs, collect, compile and, if necessary, disseminate datas;
c) Ensure the implementation of federal and
ያዯርጋሌ፣ ሠራተኛ ይቀጥራሌ፣ ያስተዲዴራሌ፣ ያሰናብታሌ፣
ረ)የኤች አይ ቪ ኤዴስ ተጠቂዎችንና የአካሌ ጉዲተኞች የእኩሌ ተጠቃሚ እና ሙለ ተሳታፊ የሚሆኑበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፣
ሰ)በሚያዘጋጃቸው ፖሉሲዎች፣ ሕጎች፣ የሌማት ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች የሴቶችንና
የወጣቶችን ጉዲይ፣ የሕጻናት ጥቅምና ዯህንነትን ያስጠብቃሌ፣ የአካባቢ ጥበቃን፣ የአዯጋ ስጋት ስራ አመራርን፣ የሰብዓዊ መብት የዴርጊት መርሃ ግብር መካተታቸውን ያረጋግጣሌ፣ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
2) በየአስተዲዯር እርከን የሚገኙትን የአስፈፃሚ አካሊት መሥሪያ ቤቶችን እና በማቋቋሚያ ሕጏቻቸው ተጠሪ የሆኑ የአስፈፃሚ አካሊት
መስሪያ ቤቶችን አፈፃጸም በበሊይት ይመራሌ፣ ያስተባብራሌ፣ አዯረጃጀታቸው፣ የሥራ ፕሮግራሞቻቸውን እና በጀታቸውን መርምሮ ሇሚመሇከተው የመንግስት አካሌ እንዱያቀርቡ ይወስናሌ፣
3) ተጠሪው የሆኑ የክሌለ መንግስት የሌማት ዴርጅቶችን አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት ይከታተሊሌ፣ ይዯግፋሌ፣ የሌማቱ አጋዥ ሆነው
መስራታቸውን ያረጋግጣሌ፤
4) በዚህ አዋጅና በላልች ህጎች የተሰጡትን ሥሌጣንና ተግባራት በሥራ ሊይ ያውሊሌ፤
5) ስሇሥራው አፈፃፀም በየወቅቱ ሇርዕሰ መስተዲዴሩ እና ሇመስተዲዴር ምክር ቤት ሪፖርት ያቀርባሌ::
regional laws,
d) Enter in to contracts and agreements based on laws, employe, administer and dismiss employee;
e) Facilitate the circumstance by which HIV AIDS victims and disables to be equal beneficiary and full participant;
f) Ensure the incorporation of women and youths affair, environmental protection, and accident risk managements, human right action programs in policies, laws, development programs and projects;
2) Supervise, head and coordinate, review, work and approve the performances of the executive organs’ offices and executive body organs found under different administerative hierarchy and those organs which are accountable to it under the laws establishing them and the organizational stricture, programs and budgets and submit it to the appropriate government bodies;
3) Monitor and support in accordance with the relevant law the activities of development enterprises of the regional government and ensure that they operate as development support;
4) Exercise the powers and functions given to it under this Proclamation and other Laws;
5) Submit periodic performance reports to the Chief executive and Administration Council.
11. የሠሊምና ፀጥታ ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፣
1) ሰሊምን ሇማስጠበቅ አግባብ ካሊቸው አካሊት
ጋር በመተባበር ይሰራሌ፤ የክሌለን ሕዝብ ሰሊም፣ ዯህንነትና ነጻነት እንዱከበሩ የሚያስችሌ ስሌት ይነዴፋሌ፤ የግንዛቤና የንቅናቄ ሥራዎችን ያከናውናሌ፤
2) በተሇያዩ ኃይማኖቶችና እምነቶች ተከታዮች፣ እንዱሁም በተሇያዩ ብሔር፣
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መካከሌ ሰሊምና መከባበር እንዱሰፍን ሇማዴረግ አግባብ ካሊቸው የመንግሥት አካሊት፣ የባህሌና የኃይማኖት ተቋማት፣ እንዱሁም ከላልች አግባብነት ካሊቸው አካሊት ጋር በመተባበር ይሠራሌ፤
3) ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር አገራዊ አንዴነትና መግባባትን የሚያጎሇብት የባህሌ ሌውውጥ፣ የስነ-ዜጋ ትምህርት እና ኪነ-ጥበብ የሚስፋፋበትን ሁኔታ
ያመቻቻሌ፤
4) በክሌለ በግሇሰቦችና በቡዴኖች መካከሌ የሰሊም፣ የመከባበርና የመቻቻሌ ባህሌ
እንዱዲብር የግንዛቤና ንቅናቄ ስሌቶችን ይቀይሳሌ፣ አተገባበሩን ይከታተሊሌ፤
5) የክሌለን የፀጥታ ሁኔታ በሚመሇከት ጥናትና ክትትሌ ያዯርጋሌ፣ የፀጥታ መረጃዎችን ይሰበስባሌ፣ ይተነትናሌ፣
ያሰራጫሌ ጥቅም ሊይ እንዱውለ ያዯርጋሌ የክሌለን ሰሊም ያረጋግጣሌ፣
6) የክሌለን ሕዝብ ዯህንነት፣ ሰሊምና ፀጥታ ሇማረጋገጥ አግባብነት ካሊቸው አካሊት
11. Peace and Security Bureau
The Bureau shall have the following powers and functions:
1) Cooperate with the appropriate bodies to maintain peace; designs a strategy to ensure the peace, security and freedom of the people of the region; arises awareness and performs mobilization activities;
2) Work in Collaboration with appropriate government bodies, cultural and religious institutions, and other relevant bodies to promote peace and respect among different nations, nationalities and peoples as well as members of different religions and beliefs,
3) Facilitate the expansion of cultural exchanges, civics education and arts in collaboration with the concerned bodies to promote national unity and communication;
4) Set awareness and mobilization strategies to develop a culture of peace, respect and tolerance between individuals and groups in the region, and monitors its implementation;
5) Review and follow up conditions concerning the security of the region, collect, evaluate, distribute and functionalize security information and there by maintain the region’s peace;
6) Work in cooperation with proper organs to
ጋር ተባብሮ ይሠራሌ፣
7) ክሌለ ውስጥ ዘመናዊ የሆነ የፀጥታ መረጃ ፍሰት አያያዝና አዯረጃጀት እንዱኖር ስሌት ይቀይሳሌ፣ ይተገብራሌ፣
8) የፀጥታ መረጃ ሇማሰባሰብና ሇማስተዲዯር የሚረዲ ሌዩ የፋይናንስና የበጀት አስተዲዯር
እንዱሁም የሰው ኃይሌ አስተዲዯር ዯንብ በመስተዲዯር ምክር ቤት ውሳኔ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
9) ከአጏራባች ክሌልችና ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር ፀጥታን በሚመሇከት ግንኙነት
ያዯረጋሌ፣ በዴንበር አከባቢ ያሇውን ህብረተሰብ ግንኙነት እንዱሻሻሌና እንዱጠናከር የሚረደ ሥራዎችን ይሠራሌ፣
10) ክሌለ በሚያዋስናቸው ጏረቤት አገሮች ዴንበር አካባቢ የግጭት ሁኔታ በመከታተሌ መረጃ ያሰባስባሌ፣ ግጭት እንዲይከሰት
የመከሊከሌ ሥራዎችን ይሠራሌ፡፡ ሲከሰትም ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመቀናጀት መፍትሔ እንዱያገኙ ያዯረጋሌ፣
11) ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር በግጭት መነሻ ምክንያቶች ሊይ ጥናትና ምርምር ያካሂዲሌ፣ የመፍትሔ ሃሳቦችና
የአፈፃፀም ስትራቴጂዎችን ያቀርባሌ፣ ሲፈቀዴም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
12) በክሌለ በሚገኙ የአስተዲዯር እርከኖች መካከሌ ግጭቶች እንዲይነሱ የመከሊከሌ
ሥራዎችን ይሠራሌ፣ ሲከሰቱም በቁጥጥር ሥር ያውሊሌ፣ የግጭቱን መንስዔ አጣርቶ ሇሚመሇከተው አካሌ ያቀርባሌ፣
ensure the safety, peace, and security of the people of the region;
7) Devise and implement strategy to have modern security information flow, keeping and organization with in the region;
8) In order to collect and administer security data as well as human resource, put in to practice regulations issued by the administrative coiuncil for the administration of special finance, budget and human resource;
9) Make relations with neighboring regions and concerning bodies regarding security; undertake activities that help to improve and reinforce the relation of community who live in border areas;
10) Collect information through following up the conflict circumistances in areas bordering the region with neighboring countries; undertake conflict protection activities in collaboration with the concerning body and resolve it in coordination with concerning bodies when arised;
11) Conduct study and research on causing factors of conflict in cooperation with concerning bodies, put forward solutions and execution strategy and implement when permitted;
12) Undertake protection activity not to arise conflict among the administrative levels with in the region, control when they are
13) በተሇያዩ ሃይማኖቶችና እምነቶች ተከታዮች መካከሌ ሠሊምና መከባበር
እንዱሰፍን ሇማዴረግና ግጭትንም ሇመከሊከሌ እንዱቻሌ አግባብ ካሊቸው የመንግሥት አካሊት፣ የሃይማኖት ተቋማትና ከላልች ማናቸውም አካሊት ጋር በመተባበር ይሠራሌ፤
14) በክሌለ ውስጥ የሚንቀሣቀሱ የሀይማኖትና የእምነት ተቋማትን
ይመዘግባሌ፣ ሰርትፍኬት ይሰጣሌ፣ ይከታተሊሌ ፣ፈቃዴ ያዴሣሌ፣ ሕገ-ወጥ ሆኖ ሲገኝም ፈቃዴ ያግዲሌ፣ ይሰዘርዛሌ፤
15) የፀረ-ሰሊም ኃይልችን እንቅስቃሴ ይከታተሊሌ፣ በዚህም የሚፈጠሩ ችግሮችን ሇመፍታት የሚያስችለ አሠራሮችን አጥንቶ
ተግባራዊ ያዯረጋሌ፣
16) በክሌለ ውስጥ ባለ አስተዲዯር እርከኖች መካከሌ የሚነሱ የማካሇሌ ጥያቄዎች በሠሊማዊ መንገዴ እንዱፈቱ ያዯርጋሌ፣
17) የክሌለን የፖሉስ ኮሚሽን ሥራዎች በበሊይነት ይመራሌ፣ ይከታተሊሌ፣
ያስተባብራሌ፣
18) በክሌለ በተሇያዩ የአስተዲዯር እርከኖች ከብሔረሰቦች ማንነት ጋር ተያይዘው
በሚነሱ የዴንበር ማካሇሌ ጉዲዮች በብሔረሰቦች ምክር ቤት የሚሰጡትን ውሣኔዎች ተግባራዊ ያዯርጋሌ ፣ አፈፃፀሙን ይከታተሊሌ፣
19) የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አዯጋዎች በአስቸኳይ በቁጥጥር ስር ሇማዋሌ እንዱቻሌ ሲታዘዝ የፀጥታ ኃይሌ
arised and; identify and submit the cause of the conflict to the concerned body;
13) Work in collaboration with relevant government bodies, religious institutions and any other bodies to settle peace and respect ,and prevent confilict among different religions and faith followers;
14) Register religion and faith institutions, issue certificate, renew, monitor, and pend and cancel their license when found illegal;
15) Follow up the activity of anti- peace forces, conduct study and implement methods that enable to solve the problems caused by;
16) Resolve peacefully the questions of demarcation arousing among the administrative levels of the region;
17) Head, follow-up and coordinate the functions of the regions police commission;
18) implement the decisions that the council of nationalities of region passes on boundary demarcation issues which arises among various administrative levels of the region with regard to ethnic identity and follow up the implementation there of;
19) Deploy security force to enable controlling of natural and man made disasters;
ያሠማራሌ፣
20) የፀጥታ መዯፍረስ ወይም የተፈጥሮ አዯጋ ሲከሰት በሚወሰዯው የመከሊከሌ እርምጃ
በሴቶችና በህፃናት ሊይ ጉዲት እንዲይዯርስ የጥንቃቄ እርምጃ ይወስዲሌ፣
21) የሚሉሽያ ኃይሌን አቅም በመገንባት የህብረተሰቡን ሰሊምና ፀጥታ እንዱጠበቅ
ያዯርጋሌ፣
22) ሚሉሻውን ፀጥታን ሇማስከበር በሚያስችሌ አኳኋን ያዯራጃሌ፣ እንዯአስፈሊጊነቱ
ከህዝቡና ከላልች የፀጥታ ኃይልች ጋር በቅንጅት የሚሰራበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፣
23) ሚሉሺያው ሇረጅም ጊዜ ከምርት ሥራው ሳይነጠሌ በፀጥታና ላልች መንግሥታዊ ሥራዎች ሊይ እንዱሰማራ ይከታተሊሌ፣
ይቆጣጠራሌ፣
24) በክሌለ የሚከናወኑ የወሳኝ ኩነቶች ተግባራትን በበሊይነት ይመራሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣ ይከታተሊሌ አፈጻጸሙንም
ይገመግማሌ፣
25) ዓሊማውን ሇማስፈፀም የሚረደ ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡
12. የፋይናንስ ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩሌ፣
1) የክሌሌ መንግስት በጀት ያዘጋጃሌ፣ በተፈቀዯው በጀት መሰረት ክፍያ ይፈፅማሌ፣ የበጀቱን አፈፃፀም
ያስተዲዴራሌ፣ ይገመግማሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣
2) የክሌለ መንግስትን የበጀት፣ የሂሳብ፣
20) Take cautionary measure to avoid dangers against women and children while taking protection measures against security problems and natural disaster;
21) Effect to be maintained the peace and security of the society through building the capacity of the militia force;
22) Organize the militia in away that enable to maintain security and, as necessary, facilitate conditions to work in cooperation with the public and other security forces.
23) Follow up and supervise the militia in order to deploy them on security and other state activities without departing them from production activity for a long time;
24) Oversees, supervises, monitors and evaluates the performance of vital events in the region,
25) Performs other activities to achieve its objective.
12. Bureau of Finance
The Bureau shall have the following powers and functions:
1) Prepare budget, and execute pay in accordance with the budget; administer, evaluate and supervise the expenditure of the budget;
2) Lay down procedures of budget, account, pay and internal audit of the regional state
የክፍያና፣ የውስጥ ኦዱት ሥርዓት ይዘረጋሌ፣ በስራ ሊይ መዋለን ይከታተሊሌ፣
3) የክሌለን መንግስት የገንዘብ ሰነድች፣ ገንዘቦችና ንብረቶች ይይዛሌ ያስተዲዴራሌ፣
4) የክሌለን መንግስት የብዴርና ዕርዲታ ስምምነቶች ይፈርማሌ፣ ያስተዲዴራሌ፣
5) በኢኮኖሚና ማሕበራዊ ሌማት ዘርፍ የተሰማሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያሌሆኑ
ዴርጅቶችን ስራ ከሚመሇከታቸው ጋር በመሆን ያስተባብራሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣
6) የበጎ አዴራጎት ዴርጅቶችና ማህበራት ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶችን የብቃት ምዘና
ያዯርጋሌ፤ የሥራ ውሌ ይፈራረማሌ፤ ያስተባብራሌ፤ ይከታተሊሌ፤ ይገመግማሌ፤
7) ዘመናዊ የበጀት አስተዲዯር የሂሳብ አያያዝ፣ የግዥና የንብረት አስተዲዯር ስርዓት ይመሰርታሌ፣ ስራ ሊይ መዋለን
ይቆጣጠራሌ፣
8) የክሌለን መንግስት የፋይናንስና ንብረት ኢንስፔክሽን ያከናውናሌ፣ እርምጃ ይወስዲሌ እንዱወስዴም ያዯርጋሌ'
9) የክሌለን መንግስት የገቢ መሰብሰቢያ ዯረሰኝ ያሳትማሌ፣ ያሰራጫሌ፣ ይከታተሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ'
10) የክሌለ በጀት የፊስካሌ ፖሉሲ ማዕቀፍን መሰረት በማዴረግ ይተገብራሌ ይመራሌ፤
11) ዓሊማውን ሇማስፈፀም የሚረደ ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡
and follow up its implementation;
3) Keep and administer treasury bills, moneys and properties of the regional state;
4) Sign and administer loan and donation agreements of the regional state;
5) Coordinate and supervise, with the concerning bodies, the activities of governmental and non-governmental organization those engaged in economic and social development sectors;
6) Evaluate the competency of programs and projects of charities and associations; signs work agreements, coordinates, monitors, evaluates;
7) establish modern budget administration accountancy, procurement and property administration procedure, supervise its implementation;
8) Undertake finanacial and property inspection activity of the regional state, take measures and cause to take measures;;
9) Cause the publication, distribute, follow up and supervise income collection receipts of the regional state;
10) Apply and implement the region budget in accordance with the fiscal policy framework;
11) Perform other activities to achieve the its objective. .
13. የፍትህ ቢሮ
ፍትህ ቢሮ በማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 177/2011 የተሰጠው ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡፡
14. የግብርና ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩሌ፣
1) የግብርና ሌማትን ሇማስፋፋት የግብርና እና የእንስሳት ግብዓቶችን ማባዣ፣ የዕፅዋት እና
የእንስሳት ጥራት ቁጥጥር ማዕከሊትን፣ ማሰሌጠኛ ተቋማትንና ሊቦራቶሪዎችን ያቋቁማሌ፣ ያስፋፋሌ፣
2) በግብርና፣ በእንስሳትና በአሳ ሌማት ኢንቨስትመንት ዘርፍ ሇተሰማሩና ሇሚሰማሩ
ባሇሀብቶች እና ባሇዴርሻ አካሊት መረጃና የቴክኒክ ዴጋፍ ያዯርጋሌ፣
3) የግብርናውንና የእንስሳት ዘርፍ ምርትና ምርታማነት ሇማሻሻሌ ሇአርሶ አዯሩ፣
ሇአርብቶ አዯሩ እና ሇግሌ ባሇሀብቱ የሚሰጡ የኤክስቴንሽንና የሥሌጠና አገሌግልቶች እንዱስፋፉ ያዯርጋሌ፣
4) የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠናው ኮላጆችን ያስተዲዴራሌ፣
5) የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ከክሌለ የሰው ኃይሌ ፍሊጎት ጋር መጣጣሙን ያረጋግጣሌ፣ ስሌጠናው ፍሊጎትን
መሰረት ያዯረገ እንዱሆን ያዯርጋሌ፣
6) የግብርና፣ የእንስሳት እና አሳ ግብዓት አቅርቦት፣ ስርጭትና ግብይት አቅምን ይገነባሌ፣ የብዴር አቅርቦትና ስርጭት
ያመቻቻሌ፣ ያረጋግጣሌ፣
13. Justice Bureau
It shall shall have powers and functions vested to it by Proclamation No. 177/2019.
14. Bureau of Agriculture
The Bureau shall have the following powers and functions:
1) Establish input duplication center, training and display center, quality control centres, laboratory and other institution to expand agricultural development and animal products;
2) Provides information and technical support engaged and to be engaed investors and concerned stakeholders in the agricultural, livestock and fisheries development sectors;
3) Expand extension and training services to farmers, pastoralists and private investors to improve agricultural and livestock production and productivity;
4) Manages agricultural technical and vocational education and training colleges;
5) Ensures that agricultural technical and vocational education and training is in line with the needs of the region's human resources; make the training be inline with the demand;
6) Build capacity for the supply, distribution and marketing of agricultural, livestock and fisheries resources, facilitate and ensure the
7) የግብርና፣ የእንስሳትና አሳ ምርት ግብዓት ወይም ግብዓት ብዜት ዘርፍ ሇሚሰማሩ
ዴርጅቶች ወይም ግሇሰቦች የብቃት ማረጋገጫ ፈቃዴ ይሰጣሌ፣ይቆጣጠራሌ፣ በሕግ መሰረት ይሰርዛሌ፣
8) የግብርና፣ እንስሳትና አሣ ኤክስቴንሽን መርሃግብር ያዘጋጃሌ፣ ስትራቴጃዎችና
ስሌቶችን ይቀይሳሌ፣ ይተገብራሌ፣ የኤክስቴሽን ስርዓቱን በማጥናት እንዱሻሻሌ ያዯርጋሌ፣
9) አርሶ አዯሮች በህብረት ስራ ማሕበራትና በግሌ ባሇሀብቶች አማካይነት የሚካሄደ የዘር ብዜት ስራዎች እንዱስፋፉ ያዯርጋሌ፣
ያስተባብራሌ፣ የቴክኒክ ዴጋፍና የምክር አገሌግልት ይሰጣሌ፣
10) ሕገ-ወጥ የግብርና፣ የእንስሳትና የአሣ ግብዓቶች ግብይትና ዝውውር ይቆጣጠራሌ፣
ይከታተሊሌ፣ በሕግ መሰረት እርምጃ ይወስዲሌ፣
11) የግብርና፣ የእንስሳትና የዓሣ ሌማት ባሇሙያዎችን መሌምል ያሰሇጥናሌ፣ የአርሶ
አዯሮች የስሌጠና ማዕከሊትን ያቋቁማሌ፣ ያስተዲዴራሌ፣
12) ከአጎራባች ክሌልች ወዯ ክሌለ የሚገቡ የእንስሳት፣ እፅዋት፣ የአዝርዕት እና ተዋፅኦ
ሊይ ተገቢውን ቁጥጥር ያዴርጋሌ፣
13) በክሌለ የሰብሌ ሃብት ሊይ ወረርሽኝ እንዲይከሰት ይከሊከሊሌ፣ ከተከሰተም በአፋጣኝ በቁጥጥር ስር እንዱውሌ ያዯርጋሌ፣
14) በግብርና ምርት እና በእንስሳት ሃብት ሊይ ተፅዕኖ የሚያስከትለ ወቅታዊ ሁኔታዎችን
supply and distribution of loans;
7) Licenses, supervises, and revock certificates of competency or individuals engaged in input or duplication of agricultural, livestock and fisheries;
8) Develop an agricultural, livestock and fish extension program, formulate and implement strategies and systems, and study and improve the extension system;
9) Promote, coordinate, provide technical support and consulting services for the involvement of farmers in duplication of seeds undertaken by associations and private investors;
10) Supervise, monitor, and take action on illegal transfer of agriculture, livestock and fishery products in accordance with the law;
11) Recruit and train agricultural, livestock and fisheries production professionals, establish and administer training centers of farmers;
12) Make proper control on livestocks, plants, crops and products entering the region from neighboring regions;
13) Prevent epidemics in the region's crop resources and, if they do occur, make it under their control immediately;
14) Monitor current conditions affecting agricultural production and livestock
ይከታተሊሌ፣ የቅዴሚያ ማስጠንቀቂያ ስርዓት ይዘረጋሌ፣ አፋጣኝ እርምጃ ይወስዲሌ፣
15) የሰፈራ ፕሮግራም በበሊይነት ይመራሌ፣ ሰፋሪው እስከሚቋቋም ዴረስ አስፈሊጊ የሆኑ
የእርሻ መሳሪያዎች፣ ግብዓትና መሰረተ ሌማቶች እንዱሟለ ያዯርጋሌ፣
16) የግብርና ምርቶች ግብዓት እና የእንስሳት ሃብት ሌማት አስፈሊጊ መሰረተ-ሌማቶች ይገነባሌ፣ እንዱገነቡና እንዱስፋፉ ያዯርጋሌ፣
17) የክሌለን አጠቃሊይ የግብርና እና የእንስሳት ግብዏትና የአዯጋ ቅዴመ ማስጠንቀቂያ መረጃ
ያሰባስባሌ፣ ያጠናቅራሌ፣ይተነትናሌ ሇሚመሇከታቸው አካሊት ያሰራጫሌ'
ያሰርፃሌ፣ | የምርምር | ባሇዴርሻ | አካሊት |
በቅንጅትና ይዘረጋሌ፣ | በትብብር | የሚሰሩበትን | ስርዓት |
18) ግብርና፣ የእንስሳትና የአሣ ሃብት ምርምር ዓቅም ይገነባሌ፣ የምርምር ውጤቶችን
19) የሰብሌ ሃብት ሌማት እንዱስፋፋ ያዯርጋሌ፣ ተስማሚ ፖኬጆችን ያዘጋጃሌ፣ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
20) የግብርና ምርት፣ የእንስሳትና ዓሣ ሌማት ግብዓት ጥራት አጠባበቅ ሇአምራቾችና
ሇላልች ተዋንያን የምርምር አገሌግልትና ስሌጠና ይሰጣሌ፣ የግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር
ያዯርጋሌ፤
21) በክሌለ በሰው ሰራሽ ወይም በተፈጥሮ አዯጋዎች ምክንያት የተፈናቀለ ወገኖችን
በቋሚነት መሌሶ ሇማቋቋም የሚረደ የመሌሶ ማቋቋሚያ ፕሮጀክቶች አጥንቶ ያቀርባሌ፣
resources, establish pre caution systems and take immediate action;
15) Supervise settlement program, provides the necessary agricultural equipments, inputs and infrastructure until the settler is established;
16) Build, develop and expand the necessary infrastructure for agricultural inputs and livestock development;
17) Collect, compile, analyze and disseminate information on the region's total agricultural and livestock inputs and disaster pre caution;
18) Build the capacity of agriculture, animal and fisheries research, disseminate research findings, and establish a system in which research stakeholders work together;
19) Promote crop resource development, prepare and implement appropriate packages;
20) Provide research services and training to producers and other actors in the quality control of agricultural production, livestock and fisheries, and monitors the quality control of inputs;
21) Study and present rehabilitation projects for the permanent resettlement of people displaced by man-made or natural disasters in the region;
ሲጸቀዴም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
22) በዕሇት ዕርዲታ ስራ ሊይ ከሚንሳቀሳቀሱ መንግስታዊና መንግስታዊ ካሌሆኑ ዴርጅቶች
ጋር በጋራ ይሰራሌ፣ አሰራራቸውን በበሊይነት ይመራሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣
23) የአዯጋ መከሊከሌና ዝግጁነት ስራዎችን ያከናውናሌ፣
24) በገጠር ሇምግብ ዋስትና ችግር የተጋሇጡ አካባቢዎችንና የኀብረተሰብ ክፍልችን
ይሇያሌ፣ መንስኤውን ያጠናሌ፣ ይዯግፋሌ፣ በዘርፉ የሚሠሩ ባሇዴርሻ አካሊትን ያስተባብራሌ፣
25) ዘሊቂ የግብርና ሌማት ሇማረጋገጥ የሚያስችሌ የተፈጥሮ ሀብት ሌማትና ጥበቃ ስራዎች ያከናውናሌ፣ ያስተባብራሌ፣
ይመራሌ፣
26) የጥቃቅንና የአነስተኛ መስኖ ሌማት እንዱስፋፉ አግባብ ካሇው አካሌ የተጠኑ ጥናትና ዱዛይን መሰረት በማዴረግ ግንባታ
እንዱካሄዴ ያዯርጋሌ፣ አቅርቦቱንም ይዯግፋሌ፣
27) የግብርና ምርምር አቅም ይገነባሌ፣ ባሇዴርሻ አካሊት በቅንጅትና በትብብር
የሚሰሩበትን ስርዓት ይዘረጋሌ፣
28) የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ዘርፍ ምርትና ምርታማነት ሇማሻሻሌ የእንስሳትና ዓሳ ዝርያ
ብዜት ስርዓት ይዘረጋሌ፣ ይተገብራሌ፣ አገሌግልቶች ይሰጣሌ፤ እንዱስፋፉ ያዯርጋሌ፤
29) የእንስሳት ክትባትና መዴሐኒት አቅርቦት፣ ግብይት፣ አያያዝ ዝውውር ስርዓት
implement when ratified;
22) Work in collaboration with governmental and non-governmental organizations working in day-to-day operations, oversees and supervises their operations.
23) Carry out disaster prevention and awareness activities;
24) Identify, study the cause and support environments and parts of community exposed to food insecurity in rural area; coordinate stake holders who work in similar sector;
25) Carry out, coordinate and direct natural resource development and conservation activities to ensure sustainable agricultural development. ;
26) Construct and support the supply of micro and small scale irrigation development based on research and design conducted by the relevant body;
27) Build the capacity of agricultural research, establish a system in which stakeholders work in coordination and cooperation;
28) Set strategy to improve the production and productivity of the livestock and fisheries sector; deploys, implements, and provides services, and expands it,
29) Lay down a system of handling, marketing, supply and transfer of medicine and animal vaccination,
ይዘረጋሌ፣ የብቃት ማረጋገጫ ይሠጣሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣ በህግ መሠረት እርምጃ ይወስዲሌ፣
30) የእንስሳት ገበያና የዝውውር መስመሮችን ይወስናሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣ የኳራንቲይን
አገሌግልት ይሰጣሌ፣ ከአጎራባች ክሌልችና ከፌዳራሌ መንግሥት አካሊት ጋር በቅንጅትና ትብብር ይሠራሌ፣
31) የእንስሣት በሽታ ወረርሽኝና ተዛማች በሽታዎች እና የውሃ አካሊት ብክሇት
የመከሊከያና የመቆጣጠሪያ ሥርዓት ይዘረጋሌ፣ ያስፈጽማሌ፣ ሲከሰትም አፋጣኝ እርምጃ ይወሰዲሌ፣
32) የእንስሳት የጤና አገሌግልት ይሰጣሌ፣ የእንስሳት በሽታዎች ምርመራ፣ አሰሳና
ቁጥጥር ሥራዎችን ያካሄዲሌ፣
33) የእንስሳትና ዓሳ ሀብት በሌማት ቀጠናዎች ይሇያሌ፣ እንዱሇማ ተገቢውን ዴጋፍ ያዯረጋሌ፣
34) በክሌለ ሇሚገኙ ቄራዎችና የእርዴ ቦታዎች የቁም እንስሳትና የበዴን ስጋ ምርመራና
ቁጥጥር ያዯርጋሌ፣ መስፈርቶችን ያዘጋጃሌ፣ ተግባራዊነታቸውን ይቆጣጠራሌ፣ ባሇሙያ ይመዴባሌ፣ ዯረጃቸውን ያሌጠበቁትን ይዘጋሌ፣ አስፈሊጊ እርምጃ በሚመሇከተው አካሌ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፣
35) ዓሊማውን ሇማሳካት የሚረደ ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡
15. የንግዴና ገበያ ሌማት ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት
certify and control competence assurance, take measure based on the law there of;
30) Decide and control animals marketing and transaction lines; offer quarantine service; work in integration and collaboration with federal government and neighboring regions;
31) Lay-down controlling and prevention system of outbreaks of animals’ disease and related disease and contamination of water body; cause to implement it; take urgent measure when it occures;
32) Give animals health service; carry out diagnoses; assessment and supervision of animal diseases;
33) Identify animals and fish resource interims of development section; make the relevant support for development;
34) examine and inspect livestock and beef for abattoirs and slaughterhouses in the region; prepares standards, supervises their implementation, appoints a professional, closes out those fail to meet standards, and cause necessary action to be taken by the relevant body;
35) Performs other activities to help achieve its objectives.
15. Bureau of Trade and Market Development
ይኖሩታሌ፣
1) ንግዴ እንዱስፋፋ የተመቻቹ ሁኔታዎች እንዱፈጠሩ ያዯርጋሌ፣
2) በክሌለ ውስጥ ንግዴን ሇማስፋፋትና ሇማጠናከር ቀሌጣፋ የግብይት ሥርዓትና
ተገቢ የንግዴ አሠራር እንዱሰፍን ያዯርጋሌ፣
3) አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት የንግዴ ምዝገባና ፈቃዴ አገሌግልት ይሰጣሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣ ይሰርዛሌ፣ የንግዴ መዝገብ
ያዯራጃሌ፣
4) በህግ በሌዮ ሁኔታ ሇላሊ አስፈፃሚ አካሌ የተሰጠው እንዯተጠበቀ ሆኖ ህገ-ወጥ የግብርና ምርቶች ዝውውር ይቆጣጠራሌ፣
ይከታተሊሌ፣ በህግ አግባብ እርምጃ ይወስዲሌ፣
5) በህግ በሌዩ ሁኔታ ሇላሊ አስፈፃሚ አካሌ የተሰጠው እንዯተጠበቀ ሆኖ የግብይትን
ሥርዓትን በበሊይነት ይመራሌ፣ ይከታተሊሌ፣ ዴጋፍ ይሰጣሌ፣
6) ተገቢ ያሌሆነ የንግዴ አሰራርን ሇመከሊከሌ የሚያስችሌ የተሟሊ ሥርዓት ይዘረጋሌ፣
የንግዴ ሕጎች መከበራቸውን ያረጋግጣሌ፣ አፈፃፀማቸውን ይከታተሊሌ፣
7) በሕግ መሰረት ሇሸማቾች ጥበቃ ያዯርጋሌ፣ የንግዴ እቃዎችንና አገሌግልቶችን
ሥርጭት ይቆጣጠራሌ፣
8) አግባብ ባሇው አካሌ የዋጋ ቁጥጥር የተዯረገባቸውን መሠረታዊ የንግዴ
The Bureau has the following powers and functions:
1) Create conducive circumistances to expand trade;
2) Maintain efficient marketing systems and fair trade practices to promate and strength regional trade;
3) Offer, supervise and cancel business registration and licensing services based relevant law, and organize trade records;
4) without predujice to the exception given to other executive body by law, supervise, monitor and take legal action against the smuggling of agricultural products;
5) without predujice to the exception given to other executive body by law, it oversees, monitors and supports the trading system;
6) Develop strategies that enable to protect unlawful trade and ensure the respection of trade; follow-up the executions;
7) Make a protection to purchasers and control the dissemination of trade materials and services based on the law;
8) Supervise the implementation of basic trade commodities and services on which
ዕቃዎችና አገሌግልቶች መተግበራቸውን ይቆጣጠራሌ፣
9) አስገዲጅ የኢትዮጵያ ዯረጃ ያሊቸው የንግዴ ዕቃዎችና አገሌግልቶች የዯረጃውን መስፈርት ማሟሊታቸውን ይቆጣጠራሌ፤
ከተዘጋጀሊቸው ዯረጃ በታች ሆነው በተገኙት ሊይ እርምጃ ይወስዲሌ፤
10) የሀገሪቱን ሕጋዊ ሥነሌክ ሥርዓት በአግባቡ መተግበሩን ይቆጣጠራሌ፣
11) የንግዴ የዘርፍና የሙያ ማህበራት እንዱቋቋሙ ያበረታታሌ፣ የተቋቋሙትን
እንዱጠናከሩ ያዯርጋሌ፣
12) ንግዴን በማስፋፋት ረገዴ የከተማና የገጠር፣ የከተሞች የእርስ በርስ ትስስር
እንዱጠናከር ስትራቴጂ ይቀይሳሌ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
13) የኤግዚብሽንና ፕሮሞሽን ስራዎችን በበሊይነት ይመራሌ፣ ይከታተሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣
14) የግብርና ምርት ውጤቶች ጥራታቸው ተጠብቆ ተገቢውን ገበያ በአገር ውስጥና
በውጭ እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፣
15) ዓሊማውን ሇማስፈጸም የሚችለ ላልች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናሌ::
16. የትራንስፖርትና መንገዴ ሌማት ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ
1) በክሌለ መዯበኛና መዯበኛ ያሌሆኑ የትራንስፖርት አገሌግልቶች እንዱስፋፉ
price contol has been undertaken by relevant body;
9) Control the fulfillment of standards of trade materials and services which have compeling Ethiopian level; take measure on those found below the set standards;
10) Control the appropriate implementation of legal standards of the country;
11) Encourage association of trade and industry, sector and profession to be established; strengthen those that have already been established;
12) Develops and implements strategies to strengthen trade links between urban and rural and urban with urban;
13) controls, monitors, and supervises exhibition and promotion activities;
14) Ensure the quality of agricultural products in the market in the country and abroad.
15) Performs erform other functions to achieve the objective.
16. Bureau of Transport and Road Development
The Bureau shall have the following powers and functions:-
1) cause the expansion of regular and
ያዯርጋሌ፣
2) የትራንስፖርት አገሌግልቶች አቅርቦት በተቀናጀ መንገዴ እንዱፈፀምና የክሌለን
የሌማት ስትራቴጂዎች በተሟሊ ሁኔታ እንዱያገሇግሌ መዯረጉን ያረጋግጣሌ፤
3) የትራንስፖርት አገሌግልቶች አስተማማኝና ዯህንነታቸው የተጠበቀ መሆኑን ሇማረጋገጥ
የሚያስችሌ የቁጥጥር ሥርዓት እንዱዘረጋና ስራ ሊይ እንዱውሌ ያዯርጋሌ፤
4) በሀገሪቱ የትራንስፖርት ፖሉሲዎች መሰረት በክሌለ በሚገኙ ውሃ አካሊት ሊይ
የትራንስፖርት አገሌግልት እንዱስፋፋ ያበረታታሌ፣ ፈቃዴ ይሰጣሌ፣ ያዴሳሌ፣ ይሰርዛሌ
5) በክሌለ የትራንስፖርት መሰረተ-ሌማት አገሌግልት እንዱስፋፋ፣ እንዱሻሻሌና እንዱጠገን ያዯርጋሌ፣
6) የክሌለን የመንገዴ ሌማት ሥራዎች
በበሊይነት ይመራሌ፣ ዯረጃ ይወስናሌ፣ ያስተዲዴራሌ፣ የዱዛይንና የግንባታ ጥራት ቁጥጥር ስራዎችን ያካሂዲሌ፣ ይከታተሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣
7) በከተማ ታክሲ አገሌግልት ሇሚሰማሩ ግሇሰቦችና ዴርጅቶች ፈቃዴ ይሰጣሌ፣
በዘርፉ የሚቋቋሙ ማህበራትን ይመዘግባሌ፣ ስምሪት ይሰጣሌ፣
8) በክሌለ ሇሚቋቋሙ የተሸከርካሪ ጥገና ጋራዦች፣ የአሽከርካሪ ማሰሌጠኛ ተቋማትና ሇተሸከርካሪ አመታዊ የቴክኒክ ምርመራ
ተቋማት ፈቃዴ ይሰጣሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣ ይሰርዛሌ፣
irregular transport services to be expanded with in the region;
2) Ensure the supply of the transport service to be implemented in coordinating manner and serve the regions development strategy in sufficient circumstance;
3) Cause to develop inspection procedure to ensure reliable and safe transport services and make the same to be implemented;
4) Encourage transport services to be expand in the water bodies that found in the region in accordance with relevant transport policies of the country, grant, renew and call off revoke license;
5) cause the transport infrastructure services to be expanded, improved and repaired;
6) Head, administer road development activities and determine standard as wellas carry out, follow-up and supervise activities of design and construction quality of the region;
7) Offer license to those individuals and organizations interested to be engaged on city taxi service; register and grant distribution;
8) Certify, supervise and revoke, when necessary, the license of maintenance garage, training institution of vehicles and institution of technical examination for vehicles annually;
9) በህዝብና በጭነት ማመሊሇሻ ሥራ ሊይ ሇሚሰማሩ አካሊት የብቃትና የሙያ ፈቃዴ
ይሰጣሌ፣ ያዴሳሌ፣ ይሰርዛሌ፤ ሇሚሰጡት አገሌግልት የሚያስከፍለትን ታሪፍ ያወጣሌ፣ ይከታተሊሌ፤ ሇህዝብ ማመሊሇሻ ተሽከርካሪዎችም ዯረጃ ያወጣሌ፣ ያዴሳሌ፣
10) ሇአሽከርካሪዎችና ሇተሸከርካሪዎች የብቃት ማረጋገጫ ይሰጣሌ፣ ያዴሳሌ፣ ያግዲሌ፣ ይሰርዛሌ፣
11) የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ምዘና እና የቴክኒሻኖች ማሰሌጠኛ ማዕከሊት
ያቋቁማሌ፣ ስሌጠና ይሰጣሌ፣ በዘመናዊ ቴክኖልጂ እንዱታገዝ ያዯርጋሌ፣
12) የሕዝብና የጭነት ማመሊሇሻ መናኸሪያዎች እንዱቋቋሙ ያዯርጋሌ፣ ያስተዲዴራሌ፣
13) የመንገዴ ትራንስፖርት ሕጎች መከበራቸውን ይከታተሊሌ፣እርምጃ
ይወስዲሌ፣
14) ባሇሞተር ተሸከርካሪዎች ሊይ የሚሇጠፉ ሰላዲዎችንና የትራንስፖርት ህትመቶችን ያሳትማሌ፣ ያሰራጫሌ፣
15) በክሌለ የመንገዴ ዯህንነት ፈንዴና ካውንስሌ ያቋቁማሌ፣
16) የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አዯጋ ሲከሰት ወይም በላልች አስፈሊጊ ምክንያቶች
የንግዴ ማመሊሇሻ ተሽከርካሪዎችን በአስፈሊጊው ቦታና መስመር ዯሌዴል ያሰማራሌ፣ ይከታተሊሌ፣
17) ከላልች ባሇዴርሻ አካሊት ጋር የመንገዴ ትራፊክ አዯጋ ሇመከሊከሌ በቅንጅት
9) ▇▇▇▇▇, renew and revoke competency and professional license to those persons who take part on public and ▇▇▇▇ transporting, issue tarrif and followup it and issue standard and renew pulic transport vehicles license;
10) ▇▇▇▇▇, renew, ban and revoke competence licence of drivers and vehicles;
11) Establish, evalute training centers of technicians and driver’s competency assurance and make it to be supported with modern technology;
12) Establish and administer public and ▇▇▇▇ transportation station;
13) Follow-up that road and transport laws have been respected and take measure;
14) Make to be printed and disseminate transport seal and numberplate to engine vehicles;
15) Establish road safety fund and council in the region;
16) Deploy and follow-up trade transportation vechiles on the necessary place and line when natural and man-made disaster;
17) Work in collaboration with other stakeholders to prevent road traffic accidents;
18) Perform other related functions that enable
ይሠራሌ፣
18) ዓሊማውን ሇማስፈጸም የሚችለ ላልች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናሌ፣
17. የከተማ ሌማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩሌ፣
1) የከተማ ሌማትንና ኮንስትራክሽንን የሚመሇከቱ ፖሉሲዎችና ስትራቴጂዎችን፣
የሌማት ፓኬጆችን እና ፕሮግራሞችን ይቅርጻሌ፣ ሲጸዴቅም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
2) የከተማ ነዋሪው ሕዝብ ከአቅሙ ጋር የተመጣጠነ መኖሪያ ቤት እንዱሰራ አጠቃሊይ አቅጣጫ ሇመቀየስ የሚያስችለ ጥናቶችን
ያካሂዲሌ፣ ሇተግባራዊነታቸውም ሇከተሞች የአቅም ግንባታ ዴጋፍ ይሰጣሌ፣
3) የከተሞችን የዯረጃ መመዘኛና ዯረጃ ይወስናሌ፣ ዕውቅና እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፣
4) ከተሞች የአካባቢያቸው የሌማት ማዕከሌ እንዱሆኑ የተቀናጀ ዴጋፍ ይሰጣሌ፣
5) የከተሞች ሌማት ከገጠር ሌማት እና ከዴህነት ቅነሳ ጋር በተቀናጀ መንገዴ
የሚከናወንበትን ሁኔታ በሚመሇከት ጥናት ያዯርጋሌ፣ ተግባራዊ እንዱሆን ያግዛሌ፣ አፈጻፀሙን ይከታተሊሌ፣
6) በከተሞች ዘመናዊ መሰረተ-ሌማት እንዱስፋፋ ጥረት ያዯርጋሌ፣ ሇተሇያዩ አገሌግልቶች የሚውሌ የሇማ መሬት ያዘጋጃሌ፣
7) የክሌለን ከተሞች ፕሊን ያዘጋጃሌ፣ አተገባበራቸውን ይከታተሊሌ፣ዴጋፍ ይሰጣሌ
8) በከተማ ፕሊን ዝግጅት ሇሚሰማሩ
to achieve its objective;
17. Urban Development and Construction Bureau
The Bureau shall have the following powers and functions:
1) Adopt and implement policies and strategies, development packages and programs related to urban development and construction;
2) Conduct studies to design a general direction for the urban population to build affordable housing, and provide capacity building support to urbans for their implementation.
3) Determine on standards and grades of urbans, and cause to get recognition;
4) Provide coordinated support to make urbans the center of their local development.
5) Conduct study regarding the conditions to make urban development integriation with rural development and poverty reduction in a coordinated manner, give hand to be implemented and follow-up its performance;
6) Strive to expand modern infrastructure in urban centers and make ready fertile lands that may be used for various purpose;
7) Prepare urbans plan of the region, follow- up and support the implementation
አማካሪዎች የብቃት ማረጋገጫ ይሰጣሌ፣ ዯረጃቸውን ይወስናሌ፣ ፈቃዴ ይሰጣሌ፣ ይሰርዛሌ፣
9) ከተሞች የሚያመነጯቸውን ዯረቅና ፈሳሽ ቆሻሻዎች የሚወገዴበትንና ውበት ያሊቸው የመናፈሻ አገሌግልቶች የሚመሰረቱበትን
የአሰራር ሥርዓት ይዘረጋሌ፣ዴጋፍ ያዯርጋሌ፣
10) በከተሞች ሇሕዝብ ሌማት ሲባሌ ሇመንግስታዊ ፕሮጀክቶችና ሇላልች
አገሌግልቶች ሇሚዛወሩ ይዞታዎችና ከይዞታቸው ሇሚፈናቀለ ሰዎች ካሳ የሚከፈሌበት ሥርዓት እንዱዘረጋ ያዯርጋሌ አፈፃፀሙን ይከታተሊሌ፣
11) ሇተሇያዩ አገሌግልቶች የሚውለ የሇማ መሬት ያዘጋጃሌ፣ ሇተገሌጋይ ያቀርባሌ፣
የአቅርቦቱን ፍትሐዊነት ያረጋግጣሌ፤ የተሊሇፈ መሬት ህጋዊነቱን ተከትል ሇሌማት መዋለን ይከታተሊሌ፣ ህገወጥ ግንባታዎችን ይቆጣጠራሌ ህጋዊ ሥርዓትን ያስይዛሌ፤
12) የመሬትና የንብረት ዋስትና ካሳ ሥርዓት ይዘረጋሌ፣
13) በቴክኖልጂ የተዯገፈና ወጥ የሆነ የከተማ መሬት ይዞታ ምዝገባና የአዴራሻ መረጃ
ሥርዓት በክሌለ ይዘረጋሌ፣
14) በከተሞች የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ሥራዎች ሊይ ነዋሪው ህዝብ በተዯራጀ አግባብ እንዱሳተፍ ሇማስቻሌ የአሠራር
ስርዓት ይዘረጋሌ፣ የማስፈጸም አቅም ይገነባሌ፤ ያስተባብራሌ፣ አፈጻጸሙን ይከታተሊሌ፣
thereof;
8) Grant certificate of competence to those consultants to engage in urban plan preparations, determine their standard, grant license and revoke;
9) Establish working procedure for the disposal of garbage and sewerages generated from urban centers and attractive recreational services and support thereof;
10) Establish procedures of compensation payment to those holdings to be transferred and displaced from their holdings for the sake of public development, state projects and other services in urbans; follow-up the implementation thereof;
11) Prepare and provide to customer fertile land for various services; ensure the fairness of the provision; follow-up that the land is used for development; control illegal building and make the same to keep legal procedure;
12) implement working procedure of compensation system for collateral of land and property;
13) Establish a sytem to record holding of urban land and information address supported by technology in the region region;
14) Establish a procedure to enable the residences to takepart on urban
15) የቤቶች ሌማት ፕሮግራሞችን ይመራሌ፣ የቴክኒክ ዴጋፍ ይሰጣሌ፣ ይቆጣጠራሌ
የከተማ ነዋሪ ሕዝብ ከአቅሙ ጋር የተመጣጠነ የመኖሪያ ቤት እንዱሰራ ስሌት ይቀይሳሌ፣ ተግባራዊነቱን ይከታተሊሌ፣
16) የኮንስትራክሽን ዘርፉን በአግባቡ ሇመምራት የሚያስችሌ የረጅም ጊዜ ስትራቴጂ
ይነዴፋሌ፣ ይተገብራሌ፤ ሇዘርፉ ዕዴገት አስፈሊጊ የሆኑ ጥናቶችን ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር ቅንጅት በመፍጠር ይተገብራሌ፤
17) በክሌሌ ዯረጃ የተወዲዲሪነት ብቃት ያሇው የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ሇመገንባት
የሚያስችለ የተመቻቹ ሁኔታዎች እንዱፈጠሩ ያዯርጋሌ፤ በዱዛይን፣ በጨረታና፣ በኮንትራት ይዘት ሊይ ግሌጽነትና ተጠያቂነት ያሇበት ሥርዓት ይዘረጋሌ፣ አፈጻጸሙን ይከታተሊሌ፤
18) በኮንስትራክሽ ሥራዎች ሊይ ተገቢውን ቁጥጥር ያዯርጋሌ፤ የኮንስትራክሽን
ሥራዎችን ዯረጃ ያወጣሌ፣ መከበራቸውን ይከታተሊሌ፤
19) በክሌለ መንግሥት በጀት ሇሚሠሩ ሕንፃዎች ዱዛይኖችና የግንባታ ውልች
እንዱዘጋጁ ሙያዊ ዴጋፍ ያዯርጋሌ፣ የግንባታ ሥራዎችን ይቆጣጠራሌ
20) የሕንፃ ኮዴና ስታንዲርድች በከተሞች ተፈጻሚ እንዱሆኑ ተገቢው አዯረጃጀት፣ አሠራርና የሰው ሃይሌ አቅም እንዱፈጠር
ዴጋፍ ያዯርጋሌ፤
21) በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚሰማሩ ባሇሞያዎችን ይመዘግባሌ፣ የሙያ ብቃት
development and good governance in integration manner; coordinate and follow-up the performance;
15) Lead housing development programs, offer technical support and supervise the same, devise a means through which the urban residences to build living house in line with their capability; follow-up its implementation;
16) Design and implement a long-term strategy to manage the construction sector; implements research necessary for the development of the sector in collaboration with concerning organs;
17) Create favorable conditions for the construction of a competitive construction industry at the region level; establish transparency and accountability system in design, bidding and contract content, and follow-up its implementation;
18) Supervise, and issue standard for construction work and follow up their implementation;
19) Provide technical support to the design and construction contracts of buildings to be constructed by the region government, and supervises construction works;
20) Support the proper organization, operation and manpower capacity for the implementation building codes and standards in urban areas;
21) Register professionals engaged in the
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤ የሥራ ተቋራጮችና አማካሪዎች የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤
22) ዓሊማውን ሇማስፈጸም የሚችለ ላልች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡
18. የውሃ፣ መስኖና ማዕዴን ሌማት ቢሮ ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፣
1) የክሌለን የውሃ ሀብት ያስተዲዴራሌ፣
2) የክሌለን የከርሰ ምዴርና ገፀ ምዴር ውሃ ሀብት በመጠንና በጥራት ይሇያሌ፣ ጥቅም ሊይ የሚውሌበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፣
3) የውሃ ሌማትና አስተዲዯር ማኑዋልችንና ዯረጃዎችን ያዘጋጃሌ እንዱሁም ላልች
የውሃ ሴክተር ስራዎችን ይቆጣጠራሌ፣
4) የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ዝርዝር ጥናት ያጠናሌ፣ ግንባታዎችን ያከናውናሌ፣
5) የከተማና ገጠር የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን እንዱያዴግ ያዯርጋሌ፣
ዯረጃውን ይወስናሌ፣ የቴክኒካዊ ሥራዎችን አፈፃፀም ይከታተሊሌ፣
6) የገጠር መጠጥ ውሃ ተቋማት አስተዲዯር ኮሚቴዎችን ያዯራጃሌ ሕጋዊ የሰውነት
ፈቃዴ ይሰጣሌ፣ የከተማ ውሃ አገሌግልት ዴርጅቶችን ያዯራጃሌ፣
7) በክሌለ የውሃ ተፋሰሶች ፍትሐዊና ሚዛናዊ የውሃ ክፍፍሌና ምዯባ መኖሩን
ይቆጣጠራሌ፤
construction sector and issues professional competency certificates; provides certification of compitency to contractors and consultants;
22) Perform other related activities to accomplish its objectives.
18. Bureau of Water, Irrigation and Mineral Development
The Bureau shall have the following powers and functions:
1) Administer the water resources of the region;
2) Identify interms of amount and quality of inner core and outer core water resource in the region, facilitate the condition to use the same;
3) Prepare water development, and administration manuals and standards as well as supervise the activities of the water sector;
4) Conduct detail studies on the supply of potable water and undertake constructions;
5) Undertake activities to develop the supply of pure water to urban and rural areas, determine the standards, and follow up the execution of technical activities;
6) Organize rural potable water institution administration committees, grant license of legal personality and organize urban water service organization;
7) Supervise the presence of fair and balanced drainage water distribution and
8) የውሃ ዕጥረት ባሇባቸው የክሌለ አካባቢዎች የአስቸኳይ ጊዜ የውሃ አቅርቦት ያመቻቻሌ፣
ችግሩንም በዘሇቄታዊነት ሇማስወገዴ የሚያስችለ ተግባራትን ያከናውናሌ፣
9) የውሃ አካሊት ብክሇትን ይከሊከሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣ የውሃ ናሙና ይሰበስባሌ፣
የሊብራቶሪ ምርመራ ያዯርጋሌ፣
10) በውሃና በመስኖ ሌማት ስራ ሇሚሰማሩ ተቋራጮች፣ አማካሪዎችና ባሇሞያዎች ዯረጃቸውን ይወስናሌ፣ የሥራ ፈቃዴ
ይሰጣሌ፣ ያዴሳሌ፣ ያግዲሌ፣ ይሰርዛሌ፣
11) የክሌለን የመስኖ ሌማት ሽፋን ሇማሳዯግ የመስኖ ሌማትና የማጠንፈፍ ሥራዎች
ጥናትና ዱዛይን ያከናውናሌ፣ የግንባታ ጨረታ ያዘጋጃሌ፣ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
12) የወንዞች ፍሰት አቅጣጫ መግራት እና የጏርፍ መከሊከያ ሥራዎች ጥናት ዱዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ሥራዎችን ያከናውናሌ፣
13) በክሌለ የሚካሄደ የመስኖ ኮንስትራክሽን ሥራዎች መስፈርት ያዘጋጃሌ፣
ተግባራዊነቱን ይመራሌ፣
14) የመስኖ አሇኝታ ጥናት፣ ዱዛይንና ግንባታ ሥራዎች ይመራሌ፣ ይከታተሊሌ፣
ይቆጣጠራሌ፣ አቅም ይገነባሌ፣
15) የመስኖ ተቋማትን ይንከባከባሌ፣ ይጠግናሌ፣ የመስኖ ተቋሞችን በአካባቢው ሙያተኞችን በማሰሌጠን እንዱንከባከቡና
እንዱያስተዲዴሩ ያበቃሌ፣
16) የክሌለ የማዕዴን ሀብት አሇኝታ ጥናት ያዯርጋሌ፣ በሌማት ሊይ እንዴውሌ አቅጣጫ ያስቀምጣሌ፣ በበሊይነት ያስተዲዴራሌ፤
allocation in the region;
8) Facilitate the supply of emergency water in areas where shortage of water exist, and carry out activities enable to solve the problem in sustainable Prevents, monitors, collects water samples, conducts laboratory tests
9) Prevent and supervise the pollution of water bodies, collect samples of water and undertake laboratory experiment;
10) Determine the standards for those contractors, consultants and professionals who take part on water and irrigation activity; grant, renew, ban and cancel license;
11) Research and design irrigation development and drainage so as to broaden the region’s irrigation development coverage; prepare construction bid and implement;
12) Manage drainage system of rivers and perform activities regarding to the study, design and construction for preventing flood
13) Prepare and directs the implementation of irrigation construction works criteria in the region;
14) conduct irrigation security study; prepare, manages design and construction works, follow-up, supervise, builds capacity;
15) Care and repair irrigation institutins, make treatment and management of irrigation
17) የማዕዴን ሌማቶችን የአከባቢን እና የህብረተስብ ዯህንነት በጠበቀና
ተጠቃሚነቱን በሚያረጋግጥ መሌኩ መፈጸሙን ከሚመሇከተው አካሌ ጋር በመሆን ያረጋግጣሌ፣ ይከታተሊሌ፣
18) አማራጭ የኢነርጅ ተክኖልጅዎችን ያሇማሌ
፣ያስፋፋሌ ፣ ያሰራጫሌ፤
19) አነስተኛ የኤላክትሪክ ሀይሌ ማመነጨት የሚችለ ወንዞችን ከሚመሇከተው አካሌ ጋር ያጠናሌ፣ስፈቀዴም ጥቅም ሊይ እንዴውሌ
ያዯርጋሌ፤
20) ዓሊማውን ሇማስፈፀም የሚረደ ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡
19. የትምህርት ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፣
1) የመማር ማስተማር ሥራን በበሊይነት ይመራሌ፣
2) የቅዴመ አንዯኛ፣ አንዯኛና ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶችን፣ ኮላጆችን፣ የመምህራን
ማሠሌጠኛ ተቋማትን፣ የትምህርት በሬዱዮ ማሠራጫ ጣቢያዎችን፣ አዲሪ ትምህርት ቤቶችን ያቋቁማሌ፣ ያስተዲዴራሌ፣
3) የክሌለ ትምህርትና ሥሌጠና ዯረጃውንና ጥራቱን የጠበቀ መሆኑን ያረጋግጣሌ፣
ተገቢውን እርምጃ ይወስዲሌ፣ መጽሐፍትንና የትምህርት መርጃ መሣሪያዎችን ያሟሊሌ፣ ያሠራጫሌ፣
institutions by training local professionals;
16) conduct hope of study on mineral resources, put direction to use it for development, and manages it;
17) Ensure and follows-up the implementation of mineral development projects in a way that is environmentally and socially safe and ensures their benefit and in environmentally friendly manner.
18) Develop, expand, and distribute alternative energy technologies;
19) Study the rivers that can generate small amounts of electricity with the relevant body and make them available for use;
20) Perform other activities to achieve its objective.
19. Education Bureau
The Bureau shall have the following powers and functions:
1) Lead the learning and teaching works.
2) Establish and administer preschool, primary and secondary level schools, colleges, teacher training institutions, education through radio transmission stations and boarding schools;
3) Ensure whether the region education and training activities are standardize and qualified, take the necessary measure, fulfill books and education aid materials and distribute there of;
4) የመምህራን ዴሌዴሌና ምዯባ ያካሂዲሌ፣ በየዯረጃው ሇማስተማር ብቁ የሚያዯርጉ
ሁኔታዎች መሟሊታቸውን ያረጋግጣሌ፣ ሇመምህራን ስሌጠና ይሰጣሌ፣
5) የመጀመሪያ ዯረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ያዘጋጃሌ፣ አፈፃፀሙን ያስተዲዴራሌ፣
የምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፣
6) በአገር አቀፍ ዯረጃ የተዘጋጁ ፈተናዎችን በክሌለ ያስፈጽማሌ፣
7) በክሌለ ዕዴሜያቸው ሇትምህርት የዯረሱ ህፃናትና ወጣቶች የመማር ዕዴሌ
የሚያገኙበትን ስሌት ይቀይሣሌ፣ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
8) የአርብቶ አዯር አካባቢ የትምህርት እንቅስቃሴ ያበረታታሌ፣ ሌዩ ዴጋፍ ይሰጣሌ፣
9) የአንዯኛና ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት መማሪያ መጽሐፍት ህትመትና ስርጭት ያከናውናሌ፣ እንዱከናወን ያዯርጋሌ፣
10) የመንግሥት፣ መንግሥታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶችና የግሌ ትምህርት ቤቶችን
የብቃት ዯረጃ ያረጋግጣሌ፣ ፈቃዴ ይሰጣሌ፣ ይሰርዛሌ፣
11) የትምህርት ተቋማትን የማስፈፀም አቅም ችግሮችን ይሇያሌ፣ ዕቅዴ በመንዯፍ
ሇችግሮቹ መፍትሔ ይሰጣሌ፣
12) የመምህራንና የትምህርት አመራር አካሊት የመፈፀም አቅም ይገነባሌ፣
13) የቅዴመ መዯበኛ፣ የሌዩ ፍሊጏት፣ የጏሌማሶችና የአማራጭ መሠረታዊ
4) Undertake allocation and assignment of teachers, verify the availability of conditions that make teaching capable in each level and provide training for teachers;
5) Prepare primary level education completion examination, administer the execution and grant certificate;
6) Execute nationally prepared examination in the region;
7) Devise strategy toward the access of learning to those children and youths whose age enough schooling in the region and implement same;
8) Encourage the educational activity of pastoral areas, and provide special support;
9) Undertake the publishing and distribution of primary and secondary level education learning text books;
10) Ensure the standards of the state, non- governmental organization and private schools, grant license and cancel when necessary;
11) Identify the execution capacity problems of educations institutions and provide solutions to the problems through devising a plan;
12) Build the execution capacity of teachers and educational leaders;
13) Determine on the organization of pre-
ትምህርቶችን አዯረጃጀት ይወስናሌ ፣ መርሃ ግብር ያወጣሌ ይከታተሊሌ፣ ዴጋፍ ይሰጣሌ፣
14) የመማር ማስተማር ምዘና አሰጣጥ ችግሮችና ውጤታማነት ሊይ ጥናት
ያካሂዲሌ፣ የመፍትሔ አቅጣጫዎችን ይቀይሳሌ፣ ተገቢውን እርምጃ ይወስዲሌ፣
15) ዓሊማውን ሇማስፈፀም የሚረደ ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡
20. የጤና ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩሌ፣
1) በክሌለ ጤናና ጤና ነክ ጉዲዮችን በበሊይነት ይመራሌ፣ ያስተባብራሌ፣
2) የጤና አገሌግልት ሽፋን እንዱያዴግ ተገቢውን ጥረት ያዯርጋሌ፣
3) በብዴርና ዕርዲታ የሚከናወኑ የጤና ፕሮግራሞችን አፈፃፀም ይከታተሊሌ፣ ያስተባብራሌ፣
4) የጤናውን ዘርፍ ሌማት ክሌሊዊ ፕሮግራም ይነዴፋሌ፣ አፈፃፀሙን ይከታተሊሌ፣ ይገመግማሌ፣
5) ክሌሊዊ የጤና መረጃ ሥርዓቱን ይመራሌ፣ ያስተባብራሌ፣ አፈፃፀሙን ይከታተሊሌ፣
6) ወረርሽኝና ተሊሊፊ በሽታዎችን ሇመከሊከሌ የሚያስችለ ስሌቶችን ይቀይሳሌ፣ ተግባራዊነታቸውን ይከታተሊሌ፣
7) ክሌሊዊ የአመጋገብ ሥርዓት ስትራቴጂን
regular, special need, adult, and alternative basic educations, setting programs, follow up and supervise there of;
14) Conduct study on learning-teaching evaluation problems and effectivenesss, devise solutions and take the necessary measures;
15) implement other activities that enable to achieve its objective.
20. Health Bureau
The Bureau has the following powers and functions:
1) Lead and coordinate health and health related affairs of the region;
2) Make the necessary strive for the expansion of health service;
3) Follow up and coordinate the execution of health programs undertaken by loan and donation;
4) Design the health sector development regional program, follow up and evaluate its execution;
5) Lead and coordinate regional health data procedure, follow up its performance;
6) Devise strategy that enables to prevent epidemic and communicable diseases, and follow up its execution;
7) Follow up regional dieting procedure strategy execution and coordinate there
አፈጻፀም ይከታተሊሌ፣ ያስተባብራሌ፣
8) የሕብረተሰቡን ጤና ሉጎደ የሚችለ ዴንገተኛ ሁኔታዎች ሲፈጠሩ የመከሊከሌ እርምጃ ይወስዲሌ ያስተባብራሌ፣
9) በክሌለ ውስጥ አስፈሊጊ የሆኑ መዴሐኒቶችና የሕክምና መሳሪያዎች በበቂ
መጠን መኖራቸውንና በአግባቡ ጥቅም ሊይ መዋሊቸውን ያረጋግጣሌ፣
10) በክሌለ የሚገኙ የመንግስት ጤና ተቋማትን ያዯራጃሌ፣ ያስተዲዴራሌ፣
11) የጤና ሥርዓቱን ካርታ ያዘጋጃሌ፣ የጤና መሰረተ ሌማቶች እንዱስፋፉ ያዯርጋሌ፣ ዴጋፍም ይሰጣሌ፣
12) በክሌለ ኤች አይቪ ኤዴስን የመከሊከሌ፣ የመቆጣጠርና የዘርፈ ብዙ ምሊሽ ተግባርን
በበሊይነት ይመራሌ፣ ያስተባብራሌ፣ ይከታተሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣
13) የክሌለን የጤና ችግር ሇመፍታትና የጤና አገሌግልት አሰጣጥን ሇማሻሻሌ የሚረደ ምርምሮች እንዱካሄደ ተገቢውን ዴጋፍ
ያዯርጋሌ፣
14) አግባብነት ያሊቸው የተሇያዩ ዘዳዎችን በመጠቀም የጤና አጠባበቅ ትምህርት
እንዱስፋፋ ያዯርጋሌ፣
15) በክሌለ የጤና ትምህርትና ስሌጠና ተቋማትን ያቋቁማሌ፣ ያዯራጃሌ፣ ያስተዲዴራሌ፣
of;
8) Take prevention measures and coordinate when an emergency conditions occurred that may endanger the health of the society;
9) Ensure the presence of the necessary medicines and medical equipment at enough amounts and ensure their proper utilization ;
10) Organize, and administer government owned hospitals that are found in the region;
11) Prepare the map of the health sector, undertake activities for medical infrastructure to be expanded and provide support there of;
12) Lead, coordinate, follow up and supervise the region’s HIV/AIDS prevention, controlling activity and perform multi purpose responsive functions;
13) Provide necessary support to studies to be conducted that help to solve the health problem and improve the health service delivery of the region;
14) Cause health care education to be expanded by using various relevant methods;
15) Establish, organize, and administer health education and training institutions in the region;
16) በክሌለ የምግብ፣ የመዴሐኒትና ጤና ክብካቤ አስተዲዯርና ቁጥጥር ሥራዎች
በአግባቡ መፈፀማቸውን ያረጋግጣሌ፣
17) የህክምናና ተሃዴሶ ተቋማትን ያቋቁማሌ፣ ተግባራትን ይመራሌ፣ ያስተባብራሌ፣
ያስተዲዴራሌ
18) በጤናው ዘርፍ የተሰማሩ የግለን ሴክተር ያስተባብራሌ፣ ይቆጣጠራሌ
19) የጤናውን ዘርፍ ዓሊማውን ሇማስፈፀም የሚረደ ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡
21. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩሌ፣
1) በክሌለ የሚከናወኑ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ፕሮግራሞች አገር አቀፍ
ዯረጃቸውን ጠብቀው መካሄዲቸውን ያረጋግጣሌ፣
2) የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ስርዓተ- ትምህርት ዝግጅት እና ይዘት የሀገር አቀፍ
የሙያ ዯረጃ እና አከባቢያዊ ሁኔታዎችን ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ይከታተሊሌ፣ ይዯግፋሌ፤
3) የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት
እና አገሌግልት ተዯራሽነትን ያረጋግጣሌ፤ የተቋማት ዉስጣዊ አቅም ይገነባሌ፡፡ ሇዚህ ዓሊማ የሚዉለ ላልች አቅሞችን ያሰባስባሌ፤
4) ዯረጃውን የጠበቀ መሰረታዊ መሇስተኛና
መካከሇኛ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና
16) Ensure the proper implementation of the administration and supervision of food, medicine and health care activities in the region;
17) ▇▇▇▇▇▇▇▇▇▇, direct, coordinate, and administer medical and rehabilitation institutions
18) Coordinate and supervise the private sector involved in the health sector
19) Perform other activities to assist the health sector to achieve its objective.
21. Technic and Vocational Education and Training Bureau
Bureau shall have the following powers and functions:
1) Ensure whether the activities of technique and vocational education and training programs under taken in the region is in line with the national standard;
2) Follows-up and supports the preparation and content of Technical, vocational education and training curriculam in accordance with national professional standards and local conditions;
3) Ensure service access to Technical, vocational education and training institutions and services; build the internal capacity of institutions. collect other resources for this purpose;
4) Cause to prepare, follow-up and support
ሥርዓተ-ትምህርት እንዱዘጋጅ ያዯርጋሌ፣ ይከታተሊሌ፣ ይዯግፋሌ፣
5) በክሌለ የመሰረታዊ የመሇስተኛና መካከሇኛ ዯረጃ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ተቋማት ያቋቁማሌ፣ ያስፋፋሌ፣ ያስተዲዴራሌ፣
6) የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ከክሌለ
የሰሇጠነ የሰው ኃይሌ ፍሊጎት ጋር መጣጣሙን ያረጋግጣሌ፣ ጥራትና አግባብነቱን ይከታተሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣ እርምጃ ይወስዲሌ፣
7) ሇቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ኮላጆችና በዘርፉ ሇሚሰማሩ ላልች ማሰሌጠኛ ተቋማት የቅዴመ-ዕውቅናና ዕውቅና ፈቃዴ ይሰጣሌ፣
ያዴሳሌ ከዯረጃው በታች ሆነው ሲገኙ ፈቃዲቸውን ይሰርዛሌ፣
8) የትምህርትና ሥሌጠና የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት ያዘጋጃሌ፣ተፈፃሚነቱን
ይከታተሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣
9) የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ማዕከሊት የቴክኖልጂ የዕውቀትና ክህልት ሽግግር
ማዕከሊት እንዱሆኑ አስፈሊጊውን ዴጋፍና ክትትሌ ያዯርጋሌ፣
10) ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ዘርፍ የግሌ ባሇሀብቶችና መንግስታዊ ያሌሆኑ
ዴርጅቶች የሚሳተፉበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፣ ያበረታታሌ፣ አስፈሊጊውን ዴጋፍ ይሰጣሌ፣
standardized basic, small and medium technical and vocational education and training curriculam;
5) Establish, expand, and administer basic, junior, and medium level technique and vocational education and training institution in the region;
6) Esure the compatibility of technique and vocational education and training with the region’s demand of trained human power, follow up and supervise the quality and appropriateness thereof and take measures when necessary;
7) Grant pre-accreditation and accreditation license to those who engage in technique and vocational education and training colleges and other training institutions in the sector, renew their license and cancel when they finds below the standards;
8) Prepare procedure of professional competence assurance to education and training, follow up and supervise the implementation;
9) Support and follow up the technique and vocational education and training centers to be transformation center for technology, knowledge and skill;
10) Facilitate, encourage and offer the applicable support to private investors and non-governmental organization to engage in technique and vocational
11) የክሌለን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ስትራቴጂ ያዘጋጃሌ ሲፈቀዴም
ይፈፅማሌ፣ ያስፈጽማሌ፣
12) ሇቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት ቅዴመ ዕውቅናና
ዕውቀና ይሰጣሌ፣ ያዴሳሌ፣ ይሰርዛሌ፣
13) የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ኤጀንሲ እና የቴክኒክና ሙያ ስሌጠና ማዕከሌ ያዯረጃሌ
ይከታተሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፤
14) ሀገር አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ፖሉሲ አቅጣጫዎች እና
ስትራቴጂዎች ይተገብራሌ፤ በየዯረጃ ባለ መዋቅሮችና ኮላጆች መተግበራቸውን ይከታተሊሌ፤ ይዯግፋሌ፤
15) ዓሊማውን ተግባራዊ ሇማዴረግ የሚያስፈሌጉ ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡
22. የሴቶችና ሕፃናት ጉዲይ ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩሌ፣
1) የሴቶችና ሕፃናት መብትና ጥቅሞችን በማስከበር ዙሪያ ግንዛቤና ንቅናቄ እንዱፈጠር ያዯርጋሌ፣
2) ሴቶች በክሌለ የኢኮኖሚና ማሕበራዊ
እንቅስቃሴዎች ውስጥ በንቃት ሇመሳተፍ የሚያስችሊቸው ዕዴልች የተመቻቹሊቸው መሆኑን ያረጋግጣሌ፣
education and training
11) Prepare technical and vocational education and training strategy, and implement and cause to implement upon permition;
12) ▇▇▇▇▇, renew, and cancel pre- accreditation and certification in accordance with applicable law to technical and vocational education and training institutions;
13) Organizes, follows-up and supervises vocational qualification agency and technical and vocational training center;
14) Implement national technical and vocational education and training policy directions and strategies; controls the implementation of structures and colleges at all levels; supports:
15) Carry out other activities that enable to accomplish its objective.
22. Women and Children Affairs Bureau
The Bureau shall have the following powers and functions:
1) Undertake awareness and mobilization activities with regard to the protection of women and children rights and interest;
2) Ensure that opportunities which enable regional women to participate actively in economic and social activities have been facilitated;
3) ሴቶች እንዯየፍሊጎቶቻቸውና እንዯ
ችግሮቻቸው ተዯራጅተው ሇመብቶቻቸው እንዱታገለና ችግሮቻቸውን ማስወገዴ እንዱችለ ያበረታታሌ፣ ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፣
4) በክሌለ መንግስት አካሊት የሚያዘጋጁ
ፖሉሲዎች፣ ሕጎች፣ የሌማት ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች የሴቶችና ሕጻናት ጉዲይ እንዱያካትቱ ስሌት ይነዴፋሌ፣ ይገመግማሌ፣ ተገቢውን ክትትሌ ያዯርጋሌ፣
5) በሴቶችና ሕፃናት ሊይ የሚቃጡ መዴልዎችን ጎጂ ሌማዲዊ ዴርጊቶችና
ጥቃቶችን በጥናት በመሇየት የሚወገደባቸውን ሁኔታዎች ያመቻቻሌ፣ አፈጻፀሙን ይከታተሊሌ፣ ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ ይሰራሌ፣
6) ሴቶች በተሇያዩ የመንግስት አካሊት በውሳኔ
ሰጪ የስራ ቦታዎች ሊይ ሇመመዯብ በቂ ትኩረት የተሰጣቸው መሆኑን ያረጋግጣሌ፣
7) በዝቅተኛ የኑሮ ዯረጃ ሊይ የሚገኙ ሴቶችን
የኑሮ ሁኔታ ሇማሻሻሌ የሚረደ ጥናቶችን ያካሂዲሌ፣ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶችን በመቅረፅ ተግባራዊ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፣ የብዴርና ቁጠባ አገሌግልት የሚያገኙበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፣ አፈጻፀሙን ይከታተሊሌ፣
8) ሴቶች በሌማት፣ በመሌካም አስተዲዯርና
ዳሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ሊይ ንቁ ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዱሆኑ ስሌት
3) Encourage and facilitate women to struggle in organized way in line with their interest and problems, and resolve their problems;
4) ▇▇▇▇▇▇, evaluate and follow up the strategy to incorporate the affair of women and chilldren in policies, law, developmental programs and projects prepared by the regional state organs;
5) identify discriminatory, harmful practices and abuse against women and children through study, and facilitate conditions to avoid the same, follow up its implementation and undertake awareness creation;
6) Check whether proper concern has been given to women to assign on different decision making positions in government bodies;
7) Conduct studies that help to improve the life conditions of women who live at low standard of life, make to implement programs and projects through designing, facilitate accesses to credit and saving service and follow up the implementation there of;
8) Develop strategies and support for the active participation and benefit of women in development, good governance and democracy building;
ይቀይሳሌ ዴጋፍ ይሰጣሌ፣
9) የሴቶች አዯረጃጀቶችን አቅም ሇማጎሌበት የሚያስችለ ጥናቶችን ያካሂዲሌ፣
ስሌጠናዎችን ይሰጣሌ፣ ስሌጠና አገሌግልት የሚሰጥበትን አሰራር ያመቻቻሌ፣ ያስተባብራሌ
10) የእናቶች የኑሮ ሁኔታ ስሇሚሻሻሌበትና
የሕፃናት መብትና ዯህንነት ስሇሚጠበቅበት ሁኔታ ያጠናሌ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
11) የሴቶች አዯረጃጀት በማጠናከርና
የኢኮኖሚ አቅማቸውን በማሳዯግ፣ ማህበራዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነታቸው በተገቢው እንዱረጋገጥ ያስተባብራሌ፣ ይከታተሊሌ፤ በተሇያየ ምክንያት ተጋሊጭ የሆኑ ህጻናትን ይሇያሌ፣ ዯህንነታቸው እንዱጠበቅ ከሚመሇከተው አካሌ ጋር ይሰራሌ፣ ጥቃት የዯረሰባቸውን ሴቶችና ህጻናትን እንዯአስፈሊጊነቱ በአንዴ ማእከሌ ተገቢውን አገሌግልት እንዱያገኙ ዴጋፍ ያዯርጋሌ፤
12) ሴቶችንና ሕጻናትን የሚመሇከቱ ሀገራችን
የፈረመቻቸው አሇም አቀፍ ውልችና ስምምነቶች አፈጻፀም ይከታተሊሌ፣ ሇሚመሇከታቸው አካሊትም ሪፖርት ያቀርባሌ፣
13) ዓሊማውን ተግባራዊ ሇማዴረግ የሚያስፈሌጉ ላልች ተግባራትን
ያከናውናሌ፡፡
23. የሠራተኛና ማሕበራዊ ጉዲይ ቢሮ ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩሌ፣
9) Conduct studies, provide training, facilitate training opportunities and coordinate thereof to enable to ▇▇▇▇▇▇ the capacity of women and organizations;
10) Conduct study on conditions for the improvement of mothers life condition and for the protection of children rights and safety and implement in cooperation with the concerning;
11) Coordinate and monitor women's empowerment and economic power, social participation and enablement; identifies vulnerable children for a variety of reasons, works with stakeholders to ensure their safety, and supports abused women and children in access to appropriate services in one stop center;
12) Follow up the implementation of international conventions and agreements concerning the regions women and children that Ethiopia is signed and report to the concerning organs thereof;
13) Perform other activities to achieve its objective.
23. Bureau of Labor and Social Affairs
1) የኢንደስትሪ ሰሊም እንዱጠበቅ፤
ሀ/ ሠራተኞችና አሠሪዎች በማኅበር የመዯራጀትና የሕብረት ዴርዴር
የማዴረግ መብቶቻቸውን እንዱጠቀሙ ያበረታታሌ፣ ዴጋፍ ይሰጣሌ፤
ሇ/ በአሠሪዎችና በሠራተኞች መካከሌ የሁሇትዮሽ እንዱሁም የመንግሥት ወገንን ጨምሮ የሦስትዮሽ አሠራሮች
እንዱሇመደ ያዯርጋሌ፤
ሐ/ የሥራ ክርክሮች በተቀሊጠፈ መንገዴ መፍትሄ እንዱያገኙ የሚያስችለ አሠራሮችን ይዘረጋሌ፤
2) የሙያ ዯህንነትና ጤንነት ሇመጠበቅ የወጡ የሥራ ሁኔታ ዯረጃዎችና
የመከሊከያ ዘዳዎች በሥራ ሊይ እንዱውለ ያዯርጋሌ፣
3) በክሌለ ውስጥ መዯበኛና መዯበኛ ባሌሆነ ሥራ የተሰማራውን የሰው ኃይሌና የስራ
አጥነት ችግር ያጠናሌ፣ ሥራ ፈሊጊዎችንና ክፍት የሥራ መዯቦችን ያጠናሌ፣ ይመዘግባሌ፣ ሥራና ሠራተኛ ሇማገናኘት የሚያስችለ እርምጃዎችን ይወስዲሌ፣
4) በክሌለ ውስጥ የሚቋቋሙትን አሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎችንና ወኪሌ ቀጣሪዎችን ይመዘግባሌ፣ የሥራ ፈቃዴ
ይሰጣሌ፣ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር ይቆጣጠራሌ፣ በሕግ መሠረት ያግዲሌ፣ ፈቃዲቸውን ይሰርዛሌ፣
5) የሥራ ገበያ መረጃዎችን ያሰባስባሌ፣ ያጠናቅራሌ፣ ያሰራጫሌ፤
1) The Bureau shall have the following powers and functions:-
To maintain industrial peace;
a) Encourage and support workers and employers to exercise their right to organize and bargain;
b) encourage the practice of bipartite forums between workers and employers and tripartite forums involving the government;;
c) set a mechanism to establish efficient system for settlement of labor dispute;
2) cause implementation for working standards and safety methods set for occupational safety;
3) conduct study on manpower and job seekers engaged in formal and informal jobs in the region, study and register job seekers and vacancies, and take action to link work and employee;
4) Register employment agencies, issues licenses, supervises with the relevant bodies, suspends them in accordance with the law, and revokes their licenses;
5) Collects, compiles, and disseminates
6) የሠራተኞችን ዯህንነትና ጤንነት ሇመጠበቅ የወጡ የሥራ ሁኔታ
ዯረጃዎችና የመከሊከያ ዘዳዎች በሥራ ሊይ እንዱውለ ያዯርጋሌ፣
7) በክሌሌ አቀፍ ዯረጃ የሚዯራጁትን የሠራተኛና የአሰሪ ማኅበራት ይመዘግባሌ፤ በአሰሪና ሠራተኛ ማህበራት መካከሌ
የሚዯረጉ የሕብረት ስምምነቶችን መርምሮ ይመዘግባሌ፣
8) የሀገሪቱን የሰራተኛ ህግ መሰረት በማዴረግ በክሌለ የስራ ሁኔታዎችን ቁጥጥር ያካሄዲሌ ፤የህፃናት ጉሌበት ብዝበዛ
ይከሊከሊሌ፣ ከሚመሇከታቸዉ ጋር በመተባበር መብቶቻቸዉ መከበሩን ይከታተሊሌ፣
9) ህጋዊ የሥራ ፈቃዴ አግኝተዉ በክሌለ በተሇያዩ የሥራ መስኮች የሚሰሩ የዉጭ
ዜጎችን ይመዘግባሌ፣ ይከታተሊሌ፣ የሥራ ፈቃዲቸዉ መታዯሱን ያረጋግጣሌ፣ ከሚመሇከተው አካሌ ጋር በመተባባር ይቆጣጠራሌ፣
10) የዜጏች ማኅበራዊ ዯህንነት የሚጠበቁባቸውንና የሚሻሻለባቸውን ዘዳዎች በተሇይም፡-
ሀ/ የአካሌ ጉዲተኞች እኩሌ ዕዴሌ ተጠቃሚና ሙለ ተሳታፊ ሉሆኑ ስሇሚችለበት፣
ሇ/ አረጋዊያን እንክብካቤ ስሇሚያገኙበትና ተሳትፎአቸው ሉጎሇብት ስሇሚችሌበት፣
ሐ/ የማኅበራዊ ችግሮችን ስሇመከሊከሌና በችግሩ ውስጥ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍልች
labor market information
6) Implement working standards and protection measures to protect the safety and health of workers;
7) register employers’ and employee association to be organized at regional level; examines and records collective bargaining agreements between employers and employee association;
8) Supervise working conditions in the region in accordance with the labor law; prevent child labor; in cooperation with concerned bodies: follow up as their rights are respected;
9) Register, follows-up and ensure the renewal of work license of foreigners who have obtained it in legal manner and are working in various fields in the region; in cooperation with concerned bodies, supervise the compliance therewith;
10) The ways of social protection and its improvement, in particular to:-
a) enable persons with disabilities benefit from equal opportunities and full participation;
b) enable the elderly to get care and support and enhance their participation;
c) prevent social and economic problems and provide the necessary services to segments of the society under difficult circumstances particularly the elderly
የተሐዴሶ አገሌግልት ስሇሚያገኙበት ሁኔታ ከሚመሇከታቸው ባሇዴርሻ አካሊት ጋር በመተባበር ይሰራሌ፣ ማህበረሰብ አቀፍ ማህበራዊ ጥበቃ አሰራርና አዯረጃጀቶችን ያጠናክራሌ፣ሥራ ሊይ የሚውሌበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፣
መ/ ማህበራዊ ችግሮች ውስጥ ያለና ቀጥታ ዴጋፍ የሚያስፈሌጋቸውን የህብረተሰብ ክፍልች
በጥናት በመሇየት የቀጥታ ዴጋፉን እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፣ ዴጋፉ ከላልች ማህበራዊ አገሌግልቶች ጋር ተጣምሮ መሰጠቱን ያረጋግጣሌ፣
11) የአካሌ ጉዲተኞችን ተሃዴሶ ማዕከሊት በክሌለ ያቋቁማሌ፣ ያጠናክራሌ፤
ያስተዲዴራሌ፣
12) በክሌለ መንግሥት አካሊት የሚዘጋጁ ፖሉሲዎች፣ የሌማት ፕሮግራሞች፣ ፕሮጀክቶችና ዕቅድች የአካሌ ጉዲተኞችና
አረጋውያንን ጉዲዮች እንዱያካትቱ ስሌት ይነዴፋሌ፣ በጋራ ይገመግማሌ፣ ተገቢውን ክትትሌ ያዯርጋሌ፣
13) የቤተሰብ ዯህንነት ሇማስጠበቅ የሚያስችለ ሌዩ ሌዩ ፕሮግራሞችን ይነዴፋሌ፣
ተግባራዊ ያዯርጋሌ
14) ዓሊማውን ሇማስፈጸም የሚችለ ላልች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናሌ፣
24. ኢንቨስትመንት እና ኢንደስትሪ ሌማት ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩሌ፣
1) በክሌለ ምቹ የኢንቨስትመንት ከባቢ
and people with disabilities;, strengthen community-based social protection practices and organizations, and facilitate its implementation.
d) Identify the sections of the society in need of direct support by research and provide them with direct support, and ensure that the support is provided in combination with other social services;
11) Establish and strengthen disability rehabilitation centers in the region; manages it;
12) Set strategy to ensure the inclusion of the issues of persons with disabilities and the elderly in policies, development programs, projects, and plans to be prepared by the region government bodies; evaluate jointly and follows-up;
13) Propose various family safety programs, and implements it;
14) Perform other related activities to accomplish its objectives;
24. Investmnet and Industry Development Bureau
The Bureau shall have the following powers and functions:
1) Develop policies and implementation
ሇመፍጠር የሚያስችለ የፖሉሲና የአፈጻጸም እርምጃዎችን ያመነጫሌ፣ አግባብ ባሇው አካሌ ሲጸቀዴም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
2) በክሌለ ውስጥ የሚገኘውን የሀብት
ክምችትና የኢንቨስትመንት አማራጭ ዕዴልች መረጃ ከሚመሇከታቸው አካሊት ይሰበስባሌ፣ ይተነትናሌ፣ ያሰራጫሌ፣ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክት ፕሮፋይልችን ያዘጋጃሌ፣ ሇሚመሇከተው አካሌ ያቀርባሌ፣ ተግባራዊነቱን ይከታተሊሌ፣
3) ሇኢንቨስትመንት የተሇየ መሬት ተረክቦ
በመሬት ባንክ ይይዛሌ፣ በመስተዲዴር ምክር ቤቱ ሲፈቀዴ መስፈርቱን ሇሚያሟለ ባሇሀብቶች በኢንቨስትመንት ሕግ አግባብ ያስተሊሌፋሌ፣
4) የኢንቨስትመንት ጥያቄዎች ሲቀርቡ አግባብ
ባሇው ሕግ መሰረት ገምግሞ የኢንቨስትመንት ፈቃዴ ይሰጣሌ፣ ያዴሳሌ፣ ይሇውጣሌ፣ ይሰርዛሌ፣ የኢንቨስትመንት ስምምነቶችና ማሻሻያዎች መዝግቦ ይይዛሌ
5) ሇኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ቅሌጥፍና
የአንዴ ማዕከሌ አገሌግልት አሰጣጥ ሥርዓት ይዘረጋሌ፣ ያዯራጃሌ፣ ያጠናክራሌ
6) አግባብ ባሇው የኢንቨስትመንት ሕግ መሰረት በኢንቨስትመንት ሇተሰማሩ ባሇሀብቶች
የተፈቀደሊቸውን ማበረታቻዎች ተጠቃሚ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፣
7) ኢንደስትሪዎች የዴጋፍ ፓኬጅ ያዘጋጃሌ፣
ያቀናጃሌ፣ ያስፈጽማሌ በስራ ሊይ መዋለን ይከታተሊሌ፣
8) ኢንደስትሪዎች ሊይ ያለ ምርጥ
measures to create a conducive investment environment in the region, and implement them when approved by the appropriate body;
2) Collect data on the potential and investment opportunities in the region from the concerned bodies; analyze, disseminate, prepares investment project profiles; provide same to pertinent bodies; follow-up its implementation;
3) Acquire a separate plot of land for investment and hold it in a land bank; upon its approval of the administrative Council, it shall transfer it to investors who meet the requirements in accordance with the investment law.
4) Evaluate and give license when requested in accordance with applicable law; renew, modify, revoke and record investment agreements and amendments in accordance with applicable law.
5) Establish, organize, and strengthen a single center service delivery system for efficient investment activities
6) Provide incentives to potential investors those participates in investment sector in accordance with the relevant investment law;
7) Develop a support package for industries, and arranges, follows-up its implementation.
8) Identify and expand the best practices in
ተሞክሮዎችን በጥናት ሇይቶ በማቀናጀት እዱስፋፉ ያዯርጋሌ፤ ተመሳሳይነት ያሊቸውን ትስስር እንዱኖር ይሰራሌ፣
9) ሇኢንደስትሪ ሌማት የሚውለ የክሌለ የመሬትና የተፈጥሮ ሀብት ሊይ
ከሚመሇከተው አካሌ ጋር ጥናት ያካሄዲሌ፡ የጥናቱ ውጤት ሇሚመሇከተው አካሌ ያቀርባሌ፡ ሲጸዴቅ በስራ ሊይ ያውሊሌ፣
10) ኢንደስትሪ መንዯሮች፣ ሼድች፣ ፓርኮች እና ክሊስተሮች እንዱስፋፉ፣ እንዱጠናከሩ
ያዯርጋሌ፣ አስፈሊጊውን ቁጥጥር ያዯርጋሌ፣
11) የማኑፋክቸሪንግ ኢንደስትሪ ሌማት ተዯራሽነት እና ምርታማነት ሇማጠናከር
ከሚመሇከተው አካሌ ጋር ይሰራሌ፣ መካከሇኛ ስሌጠና ያሇው የሰው ኃይሌ እንዱያገኙ ያመቻቻሌ፣
12) በክሌለ ውስጥ የማኑፋክቸሪንግ ኢንደስትሪ ሌማት ስርጭት ተመጣጣኝ እና
ባሊቸው የሌማት እዴልች ሊይ የተመሠረቱ እንዱሆን ከሚመሇከተው አካሌ ጋር ይሰራሌ፣ ሇኢንደስትሪው አከባቢ ማህበረሰብ ውጤታማ መሆናቸውን ያረጋግጣሌ፣
13) የማኑፋክቸሪንግ ምርቶችን ወዯ ውጪ
በመሊክ ሊይ ሇተሰማሩ ፋብሪካዎች እና ኢንተርኘራይዞች ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመሆን ምርታቸውን ሇውጭ ሀገር እንዱያቀርቡ ያግዛሌ፣
14) የኢንደስትሪ የሙያ ብቃት መመዘኛ
ህጎችን በስራ ሊይ ያውሊሌ፣ የጥራትን እና የምርቶችን ስታንዲርዴ ከሚመሇከተው አካሊት ጋር በመሆን በምስክር ወረቀት
the industry through research; works to create connections to those have resemblance.
9) Conduct study on the land and natural resources of the region for industrial development; submit the results of the study to the relevant body and apply when ratified.
10) Expand, strengthen and make necessary supervision on industrial villages, sheds, parks and clusters;
11) Work with the relevant body to strengthen the accessibility and productivity of the manufacturing industry, facilitate the acquisition of a well-trained employees;
12) Work with the relevant body to ensure that the distribution of manufacturing industry development in the region is commensurate and based on the development opportunities available to them, ensure that they are effective for the industrial area community.
13) Assist the factories and enterprises engaged in the export of manufacturing products in linkage with the relevant bodies to export their products.
14) Implement industry professional standards, certify quality and product standards with certification, works to attain product quality standards;
ያረጋግጣሌ ፣ የምርት ጥራት ዯረጃ እንዱያገኙ ይሰራሌ፣
15) የኢትዮጲያዊያንና ትውሌዯ
ኢትዮጲያውያን ኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ይዯግፋሌ፣ ያበረታታሌ፣ያስተባብራሌ፣ አፈጻጸማቸውን ይገመግማሌ፣ በሪፖርት ሇሚመሇከተው አካሌ ያሳውቃሌ፤
16) ዓሊማውን ሇማስፈጸም የሚችለ ላልች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናሌ፣
25. የገቢዎች ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፣
1) የክሌለን የታክስና የገቢ አሰባሰብ ስርዓት በበሊይነት ይመራሌ፣ ያስተዲዴራሌ፤
2) በክሌለ በመካሄዴ ሊይ ያሇውን የታክስ ሥርዓት ማሻሻያ ፕሮግራም
አፈጻጸም በባሇቤትነት ይመራሌ፣ ያስተባብራሌ፤
3) ቀሌጣፋ፣ ግሌፅነትና ተጠያቂነት የሰፈነበት የአገሌግልት አሰጣጥ ሥርዓት ይዘረጋሌ፤
4) ሇታክስ ከፋዩ አማራጭ የታክስ መክፈያ ተቋማትን ያመቻቻሌ፤
5) ታክስ ከፋዮች በፍቃዯኝነት ታክስ የመክፈሌ ባህሌን እንዱያዲብሩ የግንዛቤ ማስጨበጫ
ፕሮግራሞች ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
6) በክሌለ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ሊይ ተመሰርቶ ጥናቶችን በማካሄዴ የክሌለን
የገቢ መሠረት ያሰፋሌ፣ በታክስ አስተዲዯሩ የሚከሰቱ ችግሮች እንዱፈቱ ያዯርጋሌ፣
15) Support, encuarage, coordinate, evaluate performance of the investment activity of Ethiopians and its descents, and report to the concerned body;
16) Carry out other activities that help to achieve its objective.
25. Revenues Bureau
The Bureau shall have the following powers and functions:
1) Lead and administer the region’s tax and
revenue collection system;
2) Head and co-ordinate the implementation of the ’s tax system reform program undertaken in the region
3) Establish efficient, transparent, and accountable delivery system;
4) Facilitate the alternative tax paying center for tax payer;
5) Implement awareness creation programs to promote culture of voluntary compliance of tax payers in discharge of their tax functions;
6) Conduct research based on the economic activities with in the region to expand the revenue mechanisms of the region, resolve tax administration problems, initiate
የፖሉሲና የሕግ ሀሳቦችን ያመነጫሌ፤
7) የታክስ ሕጏችን ሇማስፈጸም የሚያስፈሌጉ በማናቸውም ሰው እጅ የሚገቡ ሰነድችን ይመረምራሌ፣ ይይዛሌ፤
8) ሇታክስ አወሳሰን የሚያስፈሌጉት መረጃዎች
ያሰባስባሌ፣ ያጠናክራሌ፣ እነዚህኑ በመጠቀም ታክስ ይወስናሌ፣ ይከሳሌ፤
9) ታክስ ያሌሆኑ የከተማ ቦታ ይዞታ፣ የቤት ባሇቤትነት፣ የንብረትና የአገሌግልት ክፍያ
አወሳሰንና አሰባሰብ የሚያገሇግለ መረጃዎችን ይሰበስባሌ፣ ይተነትናሌ፣ ጥቅም ሊይ እንዱውሌ ያዯርጋሌ፣
10) ከተሞች የማዘጋጃ ቤቶች ገቢ አወሳሰንና አሰባሰብ ጥናት ያዯርጋሌ፣ ገቢዎችን
በሕጉ መሠረት ይሰበስባሌ፣ ሇመንግስት ግምጃ ቤት ገቢ ያዯርጋሌ፣
11) የታክስ ወይም የግብር ግዳታቸውን ያሌተወጡ የግብር ወይም የታክስ ከፋዬችን
ንብረት በህግ መሠረት ያሰከብራሌ፣ ያስይዛሌ፣ በሃራጅ እንዱሸጥ ያዯርጋሌ፣
12) በታክስ እና በግብር ሊይ የሚቀርቡ አቤቱታዎችን ይመረምራሌ፣ ውሣኔ ይሰጣሌ፣ መቀጫዎችን በሕግ መሠረት
ይጥሊሌ፣ ያነሳሌ፣
13) ሇግብር ይግባኝ ጉባዔ የሚቅረቡ የግብር ወይም የታክስ አወሳሰን ጉዲዮችን
ይከታተሊሌ ያስወስናሌ፣
14) ዓሊማውን ተግባራዊ ሇማዴረግ የሚያስፈሌጉ ላልች ተግባራትን
policy and law;
7) Investigate and hold documents under the custody of any person that are required for the enforcement laws;
8) Collect data necessary for tax assessment and consolidate thereon; determine and sue tax based on data;
9) Gather, analyze and cause to proper functioning of information that serve for decisions and collection of untaxed city land possessions, house ownership, property and service payment;
10) Conduct research on income decision and collection of city municipalities; collect and submit incomes to government treasury in accordance with the law;
11) Keep, cause and sell to keep on the basis of the law in auction the properties of tax or duty payers who failed to discharge their tax;
12) Investigates, decide, impose and cancel penalties in accordance with the law on claims presented on tax and duty;
13) Follow up and cause for the decision of custom duty or tax appeal hearing body;
14) Carry out such other functions that help to implement its objective.
ያከናውናሌ፡፡
26. የባህሌና ቱሪዝም ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፣
1) የክሌለ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
ቋንቋ፣ ባህሌ፣ ቅርስና ኪነጥበብ እንዱጠበቁ፣ እንዱጠኑና እንዱታወቁ ያዯርጋሌ፣
2) የክሌለ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ታሪካዊና ባህሊዊ ቅርሶች፣ የፊሌምና
የትያትር ዘርፎች እንዱሇሙና እንዱጠበቁ ያዯርጋሌ፣
3) የቱሪዝም እንደስትሪዎች እንዱስፋፉ በዘርፉ ሇሚሰማሩ ባሇሀብቶች፣ ዴርጅቶችና
ማህበራት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዴ ይሰጣሌ፣ ይቆጣጠራሌ በሕግ መሰረት ይሰርዛሌ፣
4) ማህበራዊ ዕዴገትን የሚያጓትቱ አመሇካከቶችን እና ጎጂ ሌማዲዊ ዴርጊቶችን ሇመከሊከሌ የሚያስችለ
የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን ያከናውናሌ፣
5) በክሌለ የሚገኙ ቁሳዊና ቁሳዊ ያሌሆኑ የባህሌ ቅርሶችን ያሰባስባሌ፣ ይመዘግባሌ፣
እንዱጠበቁ ያዯርጋሌ፣
6) በክሌለ ተፈጥራአዊ የቱሪዝም መስዕቦችና የደር እንሰሳት መገኛ ቦታዎችን ያጠናሌ፣ አዋጭነታቸውን አረጋግጦ እንዱከሇለና
እንዱጠበቁ ያዯርጋሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣
7) የቱሪዝም አገሌግልት ሰጪ ዴርጅቶች
26. Bureau of Culture and Tourism
The Bureau has the following powers and functions:
1) Undertake activities that the language, culture, heritages and arts of the Nations, Nationalities and Peoples of the Region to be conserved, studied and known;
2) Undertake activities of the Nations, Nationalities and Peoples historical and cultural heritages, film and theatre sector to be developed and conserved in the region;
3) Grant professional competence license to investors, organizations and associations engaged in the sector to expand the tourism industry, supervise and cancel the same in accordance with the law;
4) Perform awareness creation activities that enable to prevent attitudes and harmful customary practices that hinder social development;;
5) Collect, register and make to be conserved tangiable and intangable traditional heritages that are found in the region;
6) Study natural tourist attractions and wild life areas, and demarcate and conserve after verifying their feasibility and supervise there of;
እንዱስፋፉና የአካባቢው ሕዝብ ከቱሪዝም ሌማት ተጠቃሚ የሚሆንበትን ስሌት ይቀይሳሌ፣ ተግባራዊም ያዯርጋሌ፣
8) የክሌለን ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ባህሌ፣ ቋንቋ ታሪክና ቅርስ የሚያሳይ ቤተመዘክርና ባህሊዊ መንዯሮች ያዯራጃሌ፣
ያስተዲዴራሌ፣
9) በክሌለ የሚተዲዯሩ የደር እንስሳት ጥበቃ ክሌልችና ላልች የቱሪስት መስሕብ ስፍራዎች የሚገኙ ገቢዎችን ይሰበስባሌ፣
10) በክሌለ ሇሚገኙ የቱሪስት አገሌግልት ሰጪ ተቋማት ክሌሊዊ ዯረጃ ይሰጣሌ፣
11) በሰው ሃይሌ ሥሌጠናና በሙያ ምክር አገሌግልት አማካይነት የቱሪዝም ዘርፍን
የማስፈፀም አቅም ይገነባሌ፣
12) ሇቱሪዝም ገበያ አስፈሊጊ ሆነው የሚገኙ የደር እንስሳት እርባታ ጣቢያዎችን እና
ፓርኮችን ያቋቁማሌ፣ ያስተዲዴራሌ፡፡
13) በክሌለ የሚገኙ ፓርኮችን እንዱጠበቁ ያዯርጋሌ፤ ሌማትና አስተዲዯራዊ ስራዎቻቸውን ይከታተሊሌ፣ ይዯግፋሌ፣
14) | ዓሊማውን | ተግባራዊ | ሇማዴረግ |
የሚያስፈሌጉ ያከናውናሌ፡፡ | ላልች | ተግባራትን | |
27. | ፐብሉክ ሰርቪስ | እና የሰው | ሃብት ሌማት |
ቢሮ
7) Devise strategy to expand tourism service delivering organization and means of benefiting the surrounding people from the tourism development and implement there of;
8) Organize and administer museums and cultural village showing the culture, language, history and heritages of the nation, nationalities and peoples of the region;
9) Collect revenues from wildlife conservation areas and other tourist attraction areas administered by the Region;
10) Grant regional standard to tourist service delivering institutions that are found in the region;
11) Build the execution capacity of the tourism sector by means of man power training and expertise consultancy service;
12) Establish and administer wild life rearing stations and ranches that finds to be necessary to the tourism market;
13) Make the parks to be protected, fullow- up and support development and adminstirative activities of parks found in the region;
14) Perform other activities to implement its objective.
27. Public Service and Human Resource Development Bureau
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩሌ፣
1) የክሌለ መንግስት ፐብሉክ ሰርቪስ ብቃት ያሇውና ውጤታማ መሆኑን ያረጋግጣሌ፣
2) የክሌሌ መንግስት ሰራተኞች ምሌመሊና መረጣ በብቃት ሊይ የተመሰረተ እንዱሆን
ያዯርጋሌ፣
3) የፐብሉክ ሰርቪሱ የሰው ኃይሌ በቀጣይነት በሚሇማበት ጥቅም ሊይ
የሚውሌበትን ስሌት ይቀይሳሌ፣ ተግባራዊነቱንም ይከታተሊሌ፣
4) ፐብሉክ ሰርቫንቱ በብቃትና በአፈጻፀም ውጤታማነት ሊይ የተመሰረተ የክፍያና
የማበረታቻ ሥርዓት እንዱዘረጋ ያዯርጋሌ፣ ውጤታማነቱን ይገመግማሌ አስፈሊገጊውን የማሻሻያ እርምጃ ይወስዲሌ፣
5) የክሌሌ መንግስት ሰራተኞች ሥነ-ምግባር መከታተያ ስርዓት እንዱዘረጋ ያዯርጋሌ፣
አፈጻፀሙን ይከታተሊሌ፣
6) የክሌሌ መንግስት ሰራተኞች አስተዲዯር ሕጎች በትክክሌ ስራ ሊይ መዋሊቸውን ይከታተሊሌ፣ ያረጋግጣሌ፣
7) የመንግስት ዘርፍ አቅም ግንባታ ስራዎችን ያስተባብራሌ፣ የመንግስት
ዘርፍ አገሌግልት በቀጣይነት የሚሻሻሌበትና ውጤታማ የሚሆንበትን ስሌት ይቀይሳሌ ተግባራዊነቱንም ይከታተሊሌ፣ ይገመግማሌ፣
8) የክሌሌ መንግስት መስሪያ ቤቶችን አዯረጃጀት አግባብነትን ይመረምራሌ፣
The Bureau shall have the following powers and functions:
1) Verify whether civil service of the regional government has the efficiency and its being effectiveness;
2) Undertake activities to make the recruitment and selection of civil servant to be performance based;
3) Devise strategy for sustainably development and utilization of the civil service human power and follow up the implementation;
4) Establish procedures of payment and encouragement to the civil servants on the basis of performance and effective execution, evaluate the effectiveness and take the necessary improvement measures;
5) Cause that a procedure to be laid down for the ethics liasion of the regional state employee and follow up the implementation;
6) Follow up and verify the proper implementation of the employee administration laws of the regional state;
7) Coordinate the capacity building activities of the regional state sector, devise strategy for the sustainable improvement and effectiveness of the service of the regional state sector and follow up and evaluate the implementation;
በአዯረጃጀት ማሻሻያ ጥናቶች ሊይ አስፈሊጊውን ዴጋፍ ይሰጣሌ፣
9) በክሌሌ መንግስት መስሪያ ቤቶች የአገሌግልት አሰጣጥ ስታንዲርዴ፣ የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ሥርዓት
መዘርጋቱንና ተግባራዊ መዯረጉን ያረጋግጣሌ፣
10) የፐብሉክ ሰርቪሱ የሰው ሃብት አመራርና የተቋማዊ መረጃዎች ሥርዓት በወጥነት
እንዱዲብርና እንዱተገብር ያዯርጋሌ ማዕከሊዊ የመረጃ ምንጭ ሆኖ ያገሇግሊሌ፣
11) የክሌለን የመንግስት መስሪያ ቤቶችን የሰው ሀብት አስተዲዯር በበሊይነት ይመራሌ፣ የስራ አመራር መመሪያዎችና
የአፈፃፀም መስፈርቶችን ያዘጋጃሌ ያስፈፅማሌ፣
12) የመንግስት ሰራተኞችን የዯመወዝ፣ የሌዩ ሌዩ አበልችና ጥቅማ ጥቅሞች ማሻሻያ
ያጠናሌ ሲፈቀዴም ስራ ሊይ እንዱውለ ያዯርጋሌ፣
13) በሕግ መሰረት የክሌሌ መንግስት ሰራተኞችን ከጡረታ ዕዴሜ ክሌሌ በሊይ
በአገሌግልት ሊይ ስሇማቆየት በሚቀርቡ ጥያቄዎች ሊይ ውሳኔ ይሰጣሌ፣
14) በየዯረጀው የሚታዩ የመሌካም አስተዲዯርና የኪራይ ሰብሳብነት ችግሮችን
በጥናት መሇየት፣ ሇተሇዩ ችግሮች ስሌቶች መንዯፍ፣ የአፈታት ሂዯት መከታተሌና መዯገፍ፣ የፋይዲ ጥናት በማዴረግ የህዝብ እርካታን ማረጋገጥ፣
8) Investigate the appropriateness of the organization of the regional state offices, provide the necessary support to studies regarding organizational improvement;
9) Confirm service delivery standards, and the establishment and implementation of grivance submission and settlement procedure in the regional state offices;
10) Undertake activities consistently to develop and implement the human resource management and institutional information procedure of the civil service, and serve as source of information center;
11) Head the administration of human resource of the state offices, prepare management directive and implementing requirements and cause to implement same;
12) Study and improve the salaries, allowances and benefits of government employees and make them implemented when approved.
13) Decide on requests about the extension of the service of the state employee above the age of retirement pursuant with the law;
14) Identify the problems of good governance and rent-seeking at all levels by researching, designing strategies for specific problems, monitoring and supporting the resolution process, and
15) የመንግስት ሠራተኞችን አስተዲዯር ፍርዴ ቤት ያቋቁማሌ፣ ያዯራጃሌ፣
አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት እንዱመራ ያዯርጋሌ፣
16) ዓሊማውን ሇማስፈፀም የሚረደ ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡
28. ፕሊንና ሌማት ቢሮ
ቢሮ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ
1) የክሌለን የረጅም፣ የመካከሇኛና የአጭር ጊዜ ዕቅዴ ያዘጋጃሌ፤ አፈፃፀማቸውን
ይከታተሊሌ፤ ይገመግማሌ፤ ሪፖርት በማዘጋጀት ሇሚመሇከታቸው አካሊት ያቀርባሌ፤
2) የማክሮ ኢኮኖሚና ፊስካሌ ማዕቅፍ
ያዘጋጃሌ፤ ሇመስተዲዴር ምክር ቤት አቅርቦ ያስፀዴቃሌ፤
3) የክሌለን መንግሥት የካፒታሌ ፕሮጀክቶች
የአዋጭነት ጥናት ያካሂዲሌ፤ ይገመግማሌ፤ ያስፀዴቃሌ፤
4) በክሌለ የታችኛውን የአስተዲዯር ዕርከን
ዓመታዊ የሀብት ማከፋፈያ ቀመር ያዘጋጅሌ፣ ሇክሌለ ምክር ቤት እንዱጸዴቅ ያቀርባሌ፣
5) የክሌለን የካፒታሌ ፕሮጀክቶችን አፈፃፀም
ክትትሌና ግምገማ ያዯርጋሌ፤ ወቅታዊ ሪፖርት በማዘጋጀት አግባብነት ሊሊቸው አካሊት ያቀርባሌ፣
6) የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሉሲ አፈፃፀም ጥናት
ያካሂዲሌ፤
7) የክሌለን የሌማት ክፍተት እና የመሌማት
conducting impact assessment to ensure public satisfaction;
15) Establish, organize, and direct the administration of civil servants court in accordance with applicable law;
16) Perform other activities that help to fulfill its objetives.
28. Planning and Development Bureau
The Office shall have the following powers and functions
1) Prepare the region's long, medium and short term plans; follow up and evaluate their implementation: prepares a report and submits it to the concerned bodies:
2) Prepare macro-economic and fiscal framework; submits it to the administrative Council for approval;
3) Conduct a feasibility study of capital projects of the regional government; evaluates it and cause it to be approved;
4) Prepare the annual budget allocation formula of the lower levels of the state and submits it to the region administrative council for approval.
5) Monitor and evaluate the implementation of capital projects in the region; prepare a timely report and submit it to the relevant bodies;
6) Conduct a study on macroeconomic policy implementation;
7) Study the development gap and development potential of the region
አቅም ጥናት ያዯርጋሌ
8) የክሌለን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ገፅታ ጥናት ያዯርጋሌ፣
9) የክሌለን የመካከሇኛ ጊዜ የማክሮ ኢኮኖሚና ፊስካሌ ማዕቀፍ ያዘጋጃሌ፤ ያስፀዴቃሌ፤
10) የክሌለን ዓመታዊ የሀብት ግመታ ሰነዴ
ያዘጋጃሌ፤ ሇክሌለ መስተዲዴር ምክር ቤት በማቅረብ ያስፀዴቃሌ፤
11) የክሌለን የኢኮኖሚ፣ የማህበራዊና መሌክአ
ምዴራዊ መረጃዎችን ይሰበስባሌ፤ ያዯራጃሌ፤ ትንተና በማዴረግ ሇተጠቃሚዎች ያሰራጫሌ፤
12) የክሌለን ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ሌማት
ስርጭትንና የመሌክዓ ምዴራዊ ገፅታን የሚያሳይ አትሊስና ካርታ ያዘጋጃሌ፤
13) የክሌለ መንግሥት መስሪያ ቤቶች
በሥራቸው ኃሊፊነት የሚያመነጩትን ስታቲስቲካዊ መረጃዎችን የማሰባሰብ፣ የማዯራጀት፣የመተንተንና ሇተጠቃሚዎች ተዯራሽ እንዱሆን የማዴረግ እንዱሁም ስታንዲርደንና ጥራቱን ጠብቆ እንዱዘጋጅ ዴጋፍ፣ ክትትሌ እና ኦዱት ያዯርጋሌ፣ በመረጃዎች ኦዱት ግኝት መሠረት ተገቢውን የማስተካከያ እርምጃ ይወስዲሌ፤
14) የክሌለን የመረጃ ክፍተት ሇማሟሊት
የጥናትና ምርምር ሥራዎችን ያከናውናሌ፤
15) የክሌለን የስታቲስቲክስ መረጃ ሥርዓት በማዘመን ሇመንግስታዊ መስሪያ ቤቶች
ዴጋፍ ይሰጣሌ፤ ሥራውን ያስተባብራሌ፤ ይመራሌ፤
16) የሥነ- ህዝብ ጉዲዮችን በሌማት ዕቅዴ
አካቶ ከመተግበር አኳያ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶችን
8) Conduct study on social and economic features of the region;
9) Develop the region's medium term macroeconomic and fiscal framework and effect to be approved;
10) Prepare the region's annual asset estimate document; Submits it to the region administrative council for approval;
11) Collect economic, social and geographical data of the region; organizes, analyzes and disseminates it to users:
12) Prepare an atlas and a map showing the distribution of the social and economic development of the region and its topography;
13) To support, monitor and audit the statistics of the regional government offices, collect, organize, analyze and make them accessible to the users and to maintain the standard and quality; takes appropriate remedial action based on data audit findings;
14) Carry out study and research to fill the information gap of the region;
15) Provide support to government agencies by updating the region's statistical data system; coordinates and leads the work;
16) Coordinate governmental and non-governmental organizations to implement demographic issues in the development plan;
17) Carry out educational and
ያስተባብራሌ፤
17) በሥነ -ህዝብ ጉዲዮች የማህበረሰቡንና
አመራር አካሊትን ግንዛቤ ሇማጎሌበት የሚያስችለ የትምህርትና ቅስቀሳ ሥራዎችን ያካሂዲሌ፤
18) የሥነ ህዝብና ሌማት ጉዲዮችን
በተመሇከተ የጥናትና ምርምር ተግባራትን ያከናውናሌ፤
19) በየአስተዲዯር እርከኑ የሚገኙትን የሥነ
ህዝብ ምክር ቤቶችን በማጠናከርና ባሇዴርሻ አካሊትን በማስተባበር የአምስት ዓመት የሥነ ህዝብ ፕሮግራም ያዘጋጃሌ፣ ሇሥነ ህዝብ ምክር ቤቱ በማቅረብ ያፀዴቃሌ፣ ተግባራዊነቱን ይከታተሊሌ፣ይገመግማሌ አቅጣጫ ያስቀምጣሌ፤
20) በዕቅዴና ፕሮጀክቶች ዝግጅት ክትትሌና
ግምገማ ዙሪያ የአቅም ግንባታ ሥራዎችን ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
21) ዓሊማውን ተግባራዊ ሇማዴረግ
የሚያስፈሌጉ ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡
29. የመንግስት ኮምዩኒኬሽን ጉዲዮች ቢሮ ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት
ይኖሩታሌ፣
1) የክሌለን መንግስት እና የርዕሰ መስተዲዴሩ ቃሌ አቀባይ ሆኖ
ያገሇግሊሌ፤
2) የክሌለን መንግስት ኢንፎርሜሽን በማእከሌ አዯራጅቶ ሇሚመሇከታቸው
አካሊት እና ሇሚዱያ እንዯአስፈሊጊነቱ ያሰራጫሌ
3) የክሌለ ዞኖችና ሌዩ ወረዲዎች ሴክተር መስሪያ ቤቶች የህዝብ ግንኙነት ስራዎች
mobilization activities to raise awareness of the community and leadership in demographic matters;
18) Conduct study and research on demographic and development issues;
19) Prepare a five-year demographic program by strengthening the demographic councils at each level and coordinating stakeholders; submit for approval to the demographic council follow-up its implementation; evaluate and set direction;
20) Implement capacity building activities around planning and project preparation monitoring and evaluation;
21) Carry out other activities necessary to achieve its objectives.
29. Government Communication Affairs Bureau
The Bureau shall have the following powers and functions:
1) Serve as the spokesperson of the region government and the Chief Executive;
2) Organize and disseminate information of the region government to the concerned bodies and the mass media as may be necessary;
3) Coordinate the public relations activities of the zonal and Special
ያስተባብራሌ፣
4) የክሌለ ማዕከሌ ሴክተር መስሪያ ቤቶችን የኮሚዩኒኬሽን እና የሚዱያ ግንኙነት
ስራ ያስተባብራሌ፣
5) የክሌለን መንግስት የህዝብ ግንኙነት ስራዎች ያከናውናሌ፤ ኮንፈረንሶች፣
ፓናሌ ውይይቶችን እና ሁነቶችን ያዯራጃሌ፣
6) የክሌለን ርዕሰ መስተዲዯር እና መንግስት የሚዱያ ግንኙነት ስራ
ያከናውናሌ፣
7) የሚዱያ ሞኒተሪንግና እና ትንታኔ ስራ እያከናወነ መረጃውን ሇርዕሰ መስተዲዯሩ
እና እንዯአስፈሊጊነቱ ሇሚመሇከታቸው አካሊት ያስተሊሌፋሌ፣
8) የሚዱያ አዝማሚያ ጥናት ያከናውናሌ፤ ሪፖርት አዘጋጅቶ ሇርዕሰ መስተዲዴሩ እና እንዯአስፈሊጊነታቸው
ሇሚመሇከታቸው አካሊት ያስተሊሌፋሌ፣
9) በየወቅቱ ህዝብን በሚያሳስቡ ጉዲዮች ሊይ ዕሇታዊ እና ሳምንታዊ የህዝብ
አስተያየት መረጃዎችን ያሰባስባሌ፤ ሇርዕሰ መስተዲዴሩ እና እንዯ አስፈሇጊነታቸው ሇሚመሇከታቸው አካሊት ያስተሊሌፋሌ፤
10) በትሊሌቅ የህዝብ እና መንግስት ጉዲዮች እና ፖሉሲዎች ሊይ የህዝብ አመሇካከት
ጥናት ያከናውናሌ፤ ሇሚመሇከታቸው አካሊት ያቀርባሌ፤
woreda sector offices within the Region.
4) Coordinate the communication and media relations of the region center sector offices;
5) Perform public relations activities of the region government; organizes conferences, panel discussions and events;
6) Carry out media communication and Chief Executive of the Region and the government;
7) Carrying out media monitoring and analysis; transmits the information to the Chief Executive and other relevant bodies as may be necessary;
8) Conduct media trends study; prepares a report and transmits it to the Chief Executive and other relevant bodies as may be necessary;
9) Gather daily and weekly public opinion polls on current public concerns; transmits it to the Chief Executive and other relevant bodies as may be necessary;
10) Conduct public opinion studies on major public and government issues and policies; submit the study to concerned bodies;
11) የክሌለን መንግስት መረጃ፤ ኢንፎርሜሽን እና መሌዕክት በቋሚነት
ያሰራጫሌ፤
12) የክሌለን ኢንፎርሜሽን እና ኮሚዩኒኬሽን ስራ ከፌዯራለ መንግስት
ስራ ጋር የሚያቀናጅ የስራ ግንኙነት እና ትብብር ይፈጥራሌ፤ ያስፈጽማሌ፤
13) አገራዊ እና ክሌሊዊ የኢንፎርሜሽን፤ የኮሚዩኒኬሽን እና የሚዱያ ሴክተር
ፖሉሲዎች እና ሕጎች በክሌለ መተግበራቸውን ይከታተሊሌ፤
14) የፌዯራሌ የማስታወቂያ ህጎችን መሰረት በማዴረግ የማስታወቂያ ስራ ብቃት ማረጋገጫ ይሰጣሌ፤
ይከታተሊሌ፤
15) የክሌለን ገጽታ ግንባታ ተግባራትን ያከናውናሌ፤
16) ዓሊማውን ሇማስፈጸም የሚረደ ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡
30. የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖልጂ ቢሮ ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፣
1) በክሌለ የሳይንስና የኢንፎርሜሽ ቴክኖልጂ
እንዱስፋፋ ያዯርጋሌ፣ ይዯግፋሌ፣ ያስተባብራሌ፤
2) የክሌለን የሳይንስና የቴክኖልጂ ፍሊጎት
11) Transmit information of the region government, and messages on a regular basis;
12) ▇▇▇▇▇▇▇▇▇ a working relationship and collaboration that coordinates the information and communication work of the region with the work of the federal government and executes it;
13) Follow up the implementation of national and regional information, Communication and media sector policies and laws within the region.
14) Grant and certify advertising competency in accordance with federal advertising laws.
15) ▇▇▇▇▇ out circumstances that enhance the good image of the region;
16) Perform other functions to achieve its objectives.
30. Science and Information Technology Bureau
The Bureau shall have the following powers and functions:
1) Promote, support and coordinate the development of science and information technology in the region;
2) Identify the sciene and technology needs of the region and, in consultation
ይሇያሌ፣ ከሚመሇከታቸዉ አካሊት ጋር በመመካከር ፍሊጎቱ የሚሟሊበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፣
3) ከሚመሇከታቸው ላልች አካሊት ጋር
በመተባበር በክሌለ የቴክኖልጂ ፓርኮች እንዱቋቋሙ ያዯርጋሌ፣
4) የምርምር ፕሮቶኮልች ሥነ-ምግባር
በማዘጋጀት ሥራ ፈጠራዎቹ በፕሮቶኮሌ እንዱዯገፉ ያዯርጋሌ፣ የሥነ-ምግባር ጉዴሇት
ሲያጋጥም አስፈሊጊ የሆነ ህጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ፣
5) በክሌለ የሚካሄደ የሳይንስ፣ ቴክኖልጂና
ፈጠራ ስራዎች እንቅስቃሴዎች የገንዘብ፣ የማቴሪያሌና የቴክኒክ ዴጋፎች የሚያገኙበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፣ ዘርፎችን ሇማዲበር የበሇጠ አስተዋጽኦ ያዯረጉ አካሊትንና ግሇሰቦችን ያበረታታሌ፣
6) በክሌለ የሚካሄደ የጥራት መሰረተ ሌማትና
የጨረራ መከሊከያ እንቅስቃሴዎችን ያስተባብራሌ ተግባራዊም ያዯርጋሌ፣
7) ክሌሊዊ የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖልጂ
መማክርት ጉባኤ እንዱቋቋም ያስተባብራሌ፣
8) በምርምር የሚገኙ ወይም የሚፈጠሩ የሳይንስና ቴክኖልጂ ውጤቶች የአእምሯዊ
ንብረት መብት እንዱያገኙ ዴጋፍ ያዯርጋሌ፣
9) የመገናኛና የኢንፎርሜሽን ቴክኖልጂ አገሌግልቶች ጥራታቸው፣ ዯህንነታቸውና አስተማማኝነታቸው የተጠበቀ እንዱሆን
የሚያስችለ ዯረጃዎችን ይወስናሌ፣ ተግባራዊ መዯረጋቸውን ያረጋግጣሌ፣
10) የመንግስት ተቋማት የመረጃ ስርዓትን
with the relevant bodies, facilitate to meet the need.
3) Establish technological parks in the region in collaboration with other stakeholders.
4) By developing ethical research protocols, support entrepreneurs with the protocol, and take necessary legal action in case of misconduct;
5) Facilitate access to financial, material and technical support for science, technology and innovation activities in the region, and encourage individuals and some others those who have contributed more to the development of the sectors.
6) Coordinates and implements quality infrastructure and radiation protection activities in the Region.
7) Coordinates the establishment of a regional science and information technology advisory council;
8) Give supports to scientific discovery or innovated sceince and technology achievements to get the right to intellectual property;
9) Determines the standards to ensure the quality, security and reliability of communication and information technology services, and ensures that they are properly implemented.
10) Establish, register and control the
ከመገንባትና ከማቀናጀት አንፃር የመንግስት የድሜይን ስም ይዯሇዴሊሌ፣ አዴራሻ ይመዘግባሌ ይቆጣጠራሌ፣
11) በክሌሌ መንግስት ተቋማት መካከሌ ዘመናዊ
የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን መረብ መዘርጋቱን ይከታተሊሌ፣ የሶፍትዌርና የሲስተም ሌማት ሥራን ያከናውናሌ፣ እንዱከናወን ያዯርጋሌ፣ ተገቢውን ዴጋፍም ይሰጣሌ፣ ተግባራዊነቱን ይቆጣጠራሌ፤
12) በመንግስት ተቋማት መካከሌ የተቀናጀና
ዯህንነቱ የተጠበቀ የመረጃ ፍሰትና ሌውውጥ እንዱኖር ዴጋፍ ይሰጣሌ፤ በአግባቡ ጥቅም
ሊይ መዋለን ይከታተሊሌ'
13) በየዯረጃው ሊለ የመንግስት ተቋማትና የሕብረተሰብ ክፍልች የኢንፎርሜሽን
ቴክኖልጂ ጥናት ዱዛይን ያዘጋጃሌ፣ ዘመናዊ የመረጃ ሌውውጥ ፍሊጎት ወይም ክፍተት የመሇየት ስራ ያከናውናሌ፣ የመፍትሄ ሃሳብ ያቀርባሌ፣ ሲፈቀዴም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
14) በክሌለ በየዯረጃው ሊለ ሴክተር መስሪያ
ቤቶች ውስብስብና መሇስተኛ ኢንፎርሜሽንና ኮሚኒኬሽን ቴክኖልጂ መሰረተ-ሌማት ይዘረጋሌ፣
15) በክሌለ የአስተዲዯር እርከኖች የቪዱዮ ኮንፈረንሲንግ፣ የማህበረሰብ የመረጃ ማዕከሊትን፣ የጥሪ ማዕከሌና የማህበረሰብ
ሬዴዮ ጣቢያዎችን ያቋቁማሌ፣ ያስተዲዴራሌ፣ ይቆጣጠራሌ፤
16) የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖልጂ የግሌ
ሥራ ፈጠራ ማእከሊትን ያቋቁማሌ፤
17) የክሌለን መረጃ መረብ ዝርጋታ እና ኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖልጂ
መሠረተ ሌማት ሥራን ይከታተሊሌ፣
domain name of the government for the purpose of building and coordinating the information system of government institutions;
11) Follow up the development of modern information and communication networks between the region government institutions, carry out software and system development work, implement it, provide appropriate support and monitor its implementation.
12) Support the coordinated and secure flow of information between government institutions; follow up its proper application;
13) Prepares information technology design for government institutions and sections of the society at all levels, identifies modern communication needs or gaps, proposes solutions and implements them when approved;
14) Establish complex and medium information and communication technology infrastructure for sector offices at all levels within the region.
15) Establishes, manages and supervises video conferencing, community information centers, call centers and community radio stations at all administrative level of the region.
16) Establish information communication technology private job creation centers;
ይዯግፋሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣ የሚሇሙ ሶፍትዌሮችና አኘሉኬሽኖችን ዯረጃ ይወስናሌ፤
18) በኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖልጂ ሊይ የቴክኒክ የስሌጠናና መሰሌ ዴጋፎችን
ያዯርጋሌ፣ የብቃት ማረጋገጫና ፈቃዴ ይሰጣሌ፣ ተግባራዊነቱንም ይቆጣጠራሌ፤
19) የክሌለ መንግስት የመገናኛና ኢንፎርሜሽን
ቴክኖልጂ መሳሪያዎችን አጠቃቀም ይቆጣጠራሌ፣ እንዱጠገኑ ያዯርጋሌ፣ ብሌሽታቸው ከአቅም በሊይ የሆኑትን ያሰውግዲሌ፣
20) ዓሊማውን ሇማስፈጸም የሚያግዙ ላልች
ተዛማጅ ተግባሮችን ያከናውናሌ፣
31. ወጣቶችና ስፓርት ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፣
1) የወጣቶች መብትና ጥቅሞችን በማስከበር ዙሪያ ግንዛቤና ንቅናቄ እንዱፈጠር ያዯርጋሌ፣
2) የወጣቶችን ሁኔታ የሚያመሊክቱ ዝርዝር መረጃዎችን ይሰበስባሌ ያዯራጃሌ፣
በሚመሇከታቸው ሁለ እንዱታወቁ ያዯርጋሌ፣
3) ወጣቶች በክሌለ የኢኮኖሚና ማሕበራዊ እን ቅስቃሴዎች ውስጥ በንቃት ሇመሳተፍ እና
ተጠቃሚ እንዴሆኑ
የሚያስችሊቸው ዕዴልች የተመቻቹሊቸው
17) Follow up, supports, supervises, and determines software development and application development of regional information network technology and information communication technology infrastructure;
18) Provides technical training and assistance in information communication technology, certifies and licenses, and supervises its implementation;
19) Controls the use of communication and information technology equipment of the region government, repair it, and dispose any malfunctioning equipment that is impossible to repair.
20) Carry out such other related activities to achieve its objectives;
31. Youth and Sport Bureau
The Bureau shall have the following powers and functions:
1) Raise awareness and mobilization on the protection of the rights and interests of the youth.
2) Collect, organize and analyze detail information which depict condition of the youths; let the same to be know by concerned;
3) Ensure that youths have the opportunity to actively participate in and benefit from the economic and
መሆኑን ያረጋግጣሌ፣
4) ወጣቶች እንዯየፍሊጎቶቻቸውና እንዯ ችግሮቻ ቸው ተዯራጅተው ሇመብቶቻቸው እንዱታገ
ለና ችግሮቻቸውን ማስወገዴ እንዱችለ ያበረታታሌ፣ ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፣
5) ወጣቶች በሌማት፣ በመሌካም አስተዲዯርና ዳሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ሊይ ንቁ
ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዱሆኑ ስሌት ይቀይሳሌ፣ ዴጋፍ ይሰጣሌ፣
6) የወጣቶች አዯረጃጀቶችን አቅም ሇማጎሌበት የሚያስችለ ጥናቶችን ያካሂዲሌ፣
ስሌጠናዎችን ይሰጣሌ፣ የስሌጠና አገሌግልት የሚሰጥበትን አሰራር ያመቻቻሌ፣ ያስተባብራሌ፣
7) በክሌሊችን የበጎ ፈቃዴ አገሌግልት ተግባራትን ያስተባብራሌ፣ ይመራሌ፣
ጥናት ያዯርጋሌ፣ በመሊው ህብረተሰባችን ዘንዴ ባህሌ ሆኖ እንዱወጣ ጥረት ያዯርጋሌ፤
8) ወጣቶች በስነምግባር የታነጹና አዎንታዊ አመሇካከት እንዱያጎሇብቱ የስብዕና ግንባታ ስራዎችን
ይሰራሌ፣ ያስተባብራሌ፣ ከአለታዊና መጤ ባህልች እንዱጠበቁ ይሰራሌ፤
9) የወጣቶች ማዕከሊትን በማስፋፋት ወጣቶች ተገቢውን መረጃ እንዱያገኙ፣ እምቅ
ችልታቸውንና ዝንባላያቸውን እንዱያወጡበት ዴጋፍ ያዯርጋሌ፣ ይከታተሊሌ፣ ያስተባብራሌ
10) በክሌለ ሇሚንቀሳቀሱ የስፖርት ማህበራት ፈቃዴ ይሠጣሌ፣ ይሠርዛሌ፣
social activities of the region;
4) Encourages youths to organize and fight for their rights according to their needs and problems; facilitates to its success;
5) Develop strategies for the active participation and benefit of youth in development, good governance and democracy building and gives support;
6) Conducts research on capacity building of youths’ organizations, provides trainings, facilitates and coordinates the procedures of training services;
7) Coordinates, directs, and conducts volunteer service activities in our region and strives to make it a cultural practice throughout our community.
8) Work to build personality of the youths to develop moral and positive attitudes, coordinates, and protects against negative and immigrant cultures.
9) Encourages, follows up and coordinates youth access to relevant information, potential, and ambitions by expanding youth centers;
10) Grant, and revoke licenses for sports associations operating in the region;
ኘሮግራማቸውን ይከታተሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣
11) የስፖርት ውዴዴሮችን እንዱዘጋጁ ያዯርጋሌ፣ ያስተባብራሌ፣
12) በክሌለ የስፖርት ማህበራት መካከሌ፣ የሚነሱ ክርክሮችን በስፖርት ምክር ቤት
እንዱዲኙ ያዯርጋሌ፣
13) የባህሌ ስፖርት እንዱታወቅና እንዱዘወተር ያዯርጋሌ፣
14) የስፖርት ማዘወተሪያ ሥፍራዎች እንዱዘጋጁ ያዯረጋሌ፣ የቴክኒክ ዴጋፍ ይሠጣሌ፣
15) የስፖርት ትምህርትና ሥሌጠና እንዱስፋፋ ያዯርጋሌ፣
16) በግሌ ሇሚቋቋሙ የስፖርት ሥሌጠና ማዕከሊት ፈቃዴ ይሰጣሌ፣ ይመዘግባሌ፣
ይሠርዛሌ፣
17) ሇስፖርት ሌማት ዕዴገት የሚሆን የገቢ ምንጭ እንዱፈጠር የተሇያዩ ስሌቶችን ይቀይሣሌ፣
18) ክሌሊዊ የውዴዴር እና የስፖርት ማህበራት ዯንብና መስፈርት ያዘጋጃሌ፣
19) የስፖርት ጉዲይን በሚመሇከት መንግሥታዊ ካሌሆኑ አካሊት ጋር
የሚዯረጉ ግንኙነቶችን ያስተባብራሌ፣
20) ዓሊማውን ሇማስፈፀም የሚረደ ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡
32. የሥራ እዴሌ ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ሌማት ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት
follows up and supervises their programmes;
11) Prepares, coordinates sports competitions;
12) Effects disputes between regional sports associations to be adjudicated by the sports council;
13) Make cultural sports to be promoted and recognized;
14) Provide sports facilities, provide technical support;
15) Promote sports education and training;
16) ▇▇▇▇▇, register, and revoke licenses for private sports training centers;
17) Set up various strategies to generate income for the development of sports;
18) Prepares regional rules and regulations for regional competition and sports associations;
19) Coordinates relations with non- governmental organizations regarding sports
20) Carry out such other functions to achieve its objectives.
32. Job Creation and Enterprise Development Bureau
The Bureau shall have the following powers
ይኖሩታሌ፣
1) የክሌለ ሥራ ፈሊጊዎች በተሇይም ወጣቶች እና ሴቶች በስራ ፈጠራ ሊይ በስፋት
እንዱሰማሩ ግንዛቤ ይፈጥራሌ፣ የስሌጠና ዴጋፍ፣ የመስሪያ ቦታ፣ ብዴር፣ ገበያ ትስስር ምክር እና ላልች ዴጋፎች እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፣ ያመቻቻሌ፤
2) ኢንተርኘራይዞች ተወዲዲሪ ሆነው ቀጣይነት ሊሇው ሌማትና ሇኢንደስትሪ ሌማት ጽኑ
መሠረትን መጣሌ እንዱችለ ዴጋፍ የሚሰጡ ተቋማትን ያጠናክራሌ፣ ያዯራጃሌ፤
3) የኢንተርኘራይዞች የዴጋፍ ፓኬጅ ያዘጋጃሌ፡ ያቀናጃሌ፡ ያስፈጽማሌ በስራ ሊይ መዋለን ይከታተሊሌ፤
4) ሇኢንተርኘራይዞች የስሌጠና፣ የፋይናንስ አቅርቦት፣ የብዴር፣ የማሽን፣ የገበያ ትስስር
እና የተሟሊ የኢንደስትሪ ኤክስቴንሽን አገሌግልት የሚያገኙበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፡
5) የስራ ፈጠራ እና የስራ እዴሌ ሊይ ጥናት ያዯርጋሌ፣ ሇሚመሇከተው አካሌ በማቅረብ
ሲጸዴቅ ስራ ሊይ መዋለን ይከታተሊሌ፣
6) ኢንተርኘራይዞች ሊይ ያለ ምርጥ ተሞክሮዎችን በጥናት ሇይቶ በማቀናጀት
እዱስፋፉ ያዯርጋሌ፤ ተመሳሳይነት ያሊቸውን ትስስር እንዱኖር ይሰራሌ፤
7) ሇኢንተርኘራይዝ ሌማት የሚውለ የክሌለ የተፈጥሮ ሀብት ሊይ ከሚመሇከተው አካሌ
ጋር ጥናት ያካሄዲሌ፡ የጥናቱ ውጤት ሇሚመሇከተው አካሌ ያቀርባሌ፡ ሲጸዴቅ በስራ ሊይ ያውሊሌ፤
8) የአንዴ ማዕከሊትን አገሌግልት አሰጣጥ
and functions:
1) Raises awareness among the region's job seekers, especially youth and women, about job creation; facilitates access to training support, workplace, loan, market linkages and other support;
2) Strengthens and organizes institutions that support entrepreneurs so that they can compete and lay a solid foundation for sustainable development and industrial development.
3) Prepares entrepreneurship support package, coordinates, enforces and follows up its implementation.
4) access training, finance, loan, machinery, market linkages and complete industrial extension services for enterprises;
5) Conduct research on job creation and job opportunities, submit it to the relevant body and follows up its implementation when approved;
6) Identify and expand the best practices or models of entrepreneurs through research; works to create linkage between similar best work practices;
7) Conducts a study on the natural resources of the region for the development of entrepreneurship; submit it to the relevant body and implements when approved;
8) Establish, organize and strengthen the
ሥርዓት ይዘረጋሌ፣ ያዯራጃሌ፣ ያጠናክራሌ፣
9) ኢንተርኘራይዞች የሚመዘገቡበትን፡ የሚዯራጅበትን፡ ህጋዊ ሰውነት የሚያገኙበትን
አሰራር ከሚመሇከተው አካሌ ጋር ይሰራሌ፣
10) ኢንተርኘራይዞች የሂሳብ አያያዝ ምክር እና የኦዱት አገሌግልት እንዱያገኙ ዴጋፍ ያዯርጋሌ፣ ሂሳባቸውን ይመረምራሌ፡
እንዱመረመር ያዯርጋሌ፡ በአፈጻጸማቸው እና ሀብት አያያዛቸው ሊይ የኢንስፔክሽን ስራ ያካሄዲሌ፣ የእርምት እርምጃ ይወስዲሌ፡
11) የስራ ዕዴሌ ፈጠራ ምክር ቤት በሁለም ዯረጃ እንዱቋቋም ያዯርጋሌ፣ የምክር ቤቱን ስራ ያዯራጃሌ፡ አስፈሊጊውን ዴጋፍ ይሰጣሌ፤
12) ከጥቃቅን ወዯ አነስተኛ ኢንተርኘራይዝ የእዴገት ዯረጃቸውን በመጠበቅ ከጀማሪነት
ወዯ ታዲጊ ወዯ መካከሇኛና ከፍተኛ እንዱሸጋገሩ ያዯርጋሌ፣ የምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤ መረጃቸውን በመሇየት ይይዛሌ፣ ዯረጃውን የጠበቀ ዴጋፍ ይሰጣሌ፡
13) በየዯረጃው ዴጋፍ አግኝተው ከመካከሇኛ ወዯ ከፍተኛ አምራች ኢንተርኘራይዝነት
የተሸጋገሩትን አምራች ኢንደስትሪ ወዯ ሚያስተባብር ተቋም ከነሙለ መረጃቸው ያስተሊሌፋሌ ፡፡
14) ሇሚያዯራጃቸውና ሇሚዯግፋቸው ኢንተርፕራይዞች የማምረቻ፣ የምርት ማሳያና መሸጫ፣ የገቢያ ማእከሊትና ሼድችን ይገነባሌ፣
ያስገነባሌ፣ ይዯግፋሌ፣ሇኢንተሪፕራይዞች ያስተሊሌፋሌ፣ የአሰራር ስርዓት ይዘረጋሌ፣
service delivery system of one center;
9) Work with the relevant body to ensure that entrepreneurs obtain the legal personaity, registration and trademark;
10) Supports entrepreneurs' to get access to accounting management advice and auditing services; examines their accounts, makes them to be examined, performs inspections on their performance and asset management, takes corrective action;
11) Make a job creation council to be established at all levels, organize the work of the council and provide necessary support;
12) Provides certification for small and micro enterprises to move from beginner to developing, from medium and highest, maintaining their growth rate, identifies and holds their information, provides standardized support;
13) Transfers with all information to the coordinating industry of the highest manufacturing industry, which has been supported by all levels, from the middle to the top manufacturing enterprises.
14) Builds, effect to be built, supports, transmits, operates and manages enterprises, manufactures and displays, markets and sheds for the enterprises they will organize and support;
ያስተዲዴራሌ
15) የኢንተርፕራይዞች ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ስርዓት ይዘረጋሌ ፣ያስተዲዴራሌ
16) የአነስተኛና መካከሇኛ አምራች ኢንተርፕራይዞች ዘርፍ ማህበራትን
እንዱያዯራጁና እንዱያጠናክሩ ዴጋፍ ያዯርጋሌ፤
17) ሞዳሌ ኢንተርፕራይዞች ዕቅዴ አሰጣጥ ሥርዓት ይዘረጋሌ ፣ተግባራዊ እንዱሆን
ያዯርጋሌ፤
18) የኢንተርኘራይዝ ሌማት ተዯራሽነት እና ምርታማነት ሇማጠናከር ከሚመሇከተው አካሌ ጋር ይሰራሌ፣ መካከሇኛ ስሌጠና ያሇው የሰው
ኃይሌ እንዱያገኙ ያመቻቻሌ፣በክሌለ ገጠር አካባቢዎች የሚስተዋሇውን ሥራ አጥነት መሠረት በማዴረግ የሥራ ዕዴሌ ሇመፍጠርና ዘሊቂ ሌማት ሇማምጣት የሚያስችሌ ስሌት ይቀይሳሌ፣አፈፃፀሙን ይገመግማሌ፣ ሇሚመሇከተው አካሌ ሪፖርት ያቀርባሌ፤
19) የኢንተርኘራይዝ ሌማት ተዯራሽነት እና ምርታማነት ሇማጠናከር ከሚመሇከተው አካሌ
ጋር ይሰራሌ፣ መካከሇኛ ስሌጠና ያሇው የሰው ኃይሌ እንዱያገኙ ያመቻቻሌ፣
20) በክሌለ ገጠር አካባቢዎች የሚስተዋሇውን ሥራ አጥነት መሠረት በማዴረግ የሥራ
ዕዴሌ ሇመፍጠርና ዘሊቂ ሌማት ሇማምጣት የሚያስችሌ ስሌት ይቀይሳሌ፣ የአፈፃፀም አቅጣዎችን የስቀምጣሌ፣ ይከታተሊሌ፣ ከባሇዴርሻ አካሊት ጋር በትብብር ይሰራሌ፤
21) የከተሞች የስራ ዕዴሌ ፈጠራና ሌማት ስራዎችን ሇማፋጠን የሚረደ ስትራቴጂዎችን
15) Establish and manage the modern information management system of enterprises;
16) Supports small and medium enterprise sectors association to be organized and strengthened;
17) Establishes and implements model enterprise planning provision system;
18) Work with relevant body to strengthen the accessibility and productivity of enterprise development, facilitate the acquisition of midium-skilled manpower, formulate strategies for job creation and sustainable development based on unemployment in the rural areas of the region, follow-up its implementation and report it to the concerned bodies.
19) work with the relevant body to strengthen the accessibility and productivity of enterprise development; facilitates access to midium-skilled manpower;
20) Develops strategies for job creation and sustainable development based on the prevalence of unemployment in the rural areas of the region, sets direction, follows uo and works in cooperation with stakeholders;
21) Develops strategies to accelerate urban job creation and development,
ይነዴፋሌ፣ መርሀ-ግብሮችን ያዘጋጃሌ፣ ሲፈቀዴም አፈጻጸሙን ይከታተሊሌ፣
ከሚመሇከተው የባሇዴርሻ አካሊት ጋር በትብብር ይሰራሌ
22) የከተማ ምግብ ዋስትና ፕሮግራምን በባሇቤትነት ያስተባብራሌ፣ ከሚመሇከታቸውም አካሊት ጋር በመቀናጀት ይዯግፋሌ፣
አፈጻጸሙንም ይከታተሊሌ፣ ዘሊቂነት ካሇው የሌማት ተግባር ጋርም ያስተሳስራሌ፣
23) ዓሊማውን ሇማስፈጸም የሚችለ ላልች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናሌ፣
33. የዯንና አካባቢ ጥበቃና ሌማት ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፣
1) የሀገሪቱና የክሌለ የአካባቢ ዯህንነትና
ዓሊማዎቸ እንዱሁም የአከባቢ ፖሉሲዎች ከግብ መዴረሳቸውን ሇማረጋገጥ የሚያስችለ ተግባራትን ያስተባብራሌ፣ ይመራሌ፤
2) አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት የአከባቢ ተፅዕኖ ግምገማ በሚያስፈሌገው በመንግስትም ሆነ
በግሌ ፕሮጀክት፣ በማህበራዊና በኢኮኖሚያዊ የሌማት ፖሉሲ፣ ስሌት፣ ሕግና መርሐ ግብር ተግባራዊ እንዱሆን የሚቀርብ የአካባቢ ተፅዕኖ ጥናት ዘገባ በመመርመር የይሁንታ ፍቃዴ ይሰጣሌ ወይም ተገምግሞ ውሳኔ እንዱሰጥበት ሇሚመሇከተው የመንግስት አካሌ አስተያየት ይሰጣሌ፣ በተሰጠው ፍቃዴ መሰረት መተግበሩን ይከታተሊሌ፣ በሕግ መሠረት አስፈሊጊውን እርምጃ ይወስዲሌ፤
3) ጽደና አረንጓዳ አካባቢን ሇመፍጠር የቆሻሻ አያያዝ ሥርዓት እንዱዘረጋ ያዯርጋሌ፤
develops programs, follows up its implementation when approved, and collaborates with relevant stakeholders;
22) Owns, co-ordinates and supports the urban food security program, works in coordination with stakeholders, follows up its implementation, and links it with sustainable development.
23) Carry out other related activities to to achive its objectives;
33. Forest and Environmental Protection and Development Bureau
The Bureau shall have the following powers and functions:
1) Coordinate and direct activities to ensure that the country's and regional environmental security and objectives as well as environmental policies are achieved;
2) Evaluate the approval of the environmental impact survey on the implementation of public and private projects, social and economic development policies, strategies, laws and programs that require environmental impact assessment in accordance with applicable law or monitors, takes legal action; reviews, comments to the relevant government body, reviews its implementation in accordance with the granted license, and takes necessary action in accordance
የከተማ ዯረቅና ፈሳሽ ቆሻሻ አወጋገዴና መሌሶ ጥቅም ሊይ ማዋሌ የሚያስችለ የቴክኖልጂ አማራጮችን እና ምንጮችን ይሇያሌ፤ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመቀናጀት አቅርቦቱን ያስፋፋሌ፤ ክትትሌና ዴጋፍ ያዯርጋሌ፣
4) የአካባቢ ዯረጃዎች በስራ ሊይ መዋሊቸውን ያረጋግጣሌ፤
5) የማንኛውም የማምረቻ እና የአገሌግልት መስጫ ተቋማት አከባቢን ከብክሇት ሇመጠበቅ
የወጣውን ህግ ጠብቀው መስራታቸውን ይቆጣጠራሌ፣ አስፈሊጊ ሆኖ ሲያገኝ ህጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ፣
6) አዯገኛ ነገሮችን ወይም ዝቃጮችን ማምረትን፣ ማዘዋወርንን፣ አያያዝና አጠቃቀምን በተመሇከተ የወጡ ፖሉሲዎችና
ሕጎችን ተፈፃሚነታቸውን ይከታተሊሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
7) በአካባቢ ሀብቶች አጠቃቀም ዘሊቂ የአካባቢ አያያዝ ሇማስፈን የአካባቢ አመሊካቾች ሊይ
መሠረት በማዴረግ መረጃ በማሰባሰብ፣ በማዯራጀት፣ በመተንተን፣ የተቀናጀ የአካባቢ ሁኔታና ሇውጥ ዘገባ ያዘጋጃሌ፤ በጥናቱ መሠረት ችግሮቹን ሇመፍታት የሚያስችሌ መርሀ ግብር ያዘጋጃሌ፤ የአካባቢ መረጃ ሥርዓቶችን ይዘረጋሌ፣
8) የአካባቢና የዯን ጥበቃ ግዳታዎች መከበራቸውን ሇማረጋገጥ በክሌለ ውስጥ
ወዯሚገኝ ማንኛውም መሬት፣ ቅጥር ግቢ ወይም ላሊ ቦታ ይገባሌ፤ ኃሊፊነቱን ሇመወጣት ተገቢ ሆኖ ያገኘውን ማንኛውንም ነገር ይፈትሻሌ፤ ናሙናዎችን ይወስዲሌ፣
with the law;
3) Establish a waste management system to create a clean and green environment; identifies technology options and sources for urban solid and liquid waste disposal and recycling; expands supply in collaboration with stakeholders; follows up and support it;
4) Ensures that local standards are implemented;
5) Supervise the operation of any production and service facility are performed in the way that protects the environment from pollution, and take legal action when necessary;
6) Monitors the implementation of policies and lawss relating to the production, transfer, handling and use of hazardous substances or sediments; applies it;
7) Collects, organizes, analyzes data, coordinates environmental conditions and prepares integrated environmental and change report based on environmental indicators to ensure sustainable use of environmental resources; based on the study, develop a program to solve the problems; deploys local information systems;
8) Enter any land, compound or other location in the region to ensure compliance with environmental and forest protection are respected;
9) በረሃማነትን ሇመከሊከሌና የተራቆቱ አካባቢዎች ሥነ-ምህዲር መሌሶ ማገገም እንዱችሌ ስሌቶችን ይቀይሣሌ፤ አግባብ
ባሊቸው አካሊት መተግበሩን ይከታተሊሌ፣
10) የክሌለን ብዝሃ ህይወት ሃብት አጠቃቀምና አያያዝ በተመሇከተ ጥናቶችን ያካሂዲሌ፣
ስሌቶችን ይቀይሳሌ፣ የአሠራር ስርዓት ይዘረጋሌ፣ ሲፈቀዴም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣፤
11) አግባብነት ካሊቸው አካሊት ጋር በመተባበር በክሌለ ውስጥ የዯንና የደር እንስሳት ጥበቃና
አጠቃቀም ተግባራትን በበሊይነት ይመራሌ፣
12) ሇአየር ንብረት ሇውጥ የማይበገር አረንጓዳ ኢኮኖሚ ግንባታን ሇማፋጠን የዯን
ጭፍጨፋንና መራቆትን የሚያስቀሩ ቴክኖልጂዎች ጥቅም ሊይ የሚውለበትን አማራጭ ያዘጋጃሌ፣ ጥቅም ሊይ እንዱውሌም ያዯርጋሌ፣
13) አግባቡ ባሇው ሕግ የክሌለን የገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዲዯር ሥርዓትን ያስፈጽማሌ፤ ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፣
14) የአካባቢና ዯን ጥበቃና እንክብካቤ ግንዛቤ በኀብረተሰቡ ውስጥ የሚሰረጽበትን ስሌት
ይቀይሳሌ፣ ስሌጠና ይሰጣሌ፣
15) ዓሊማውን ሇማሳካት የሚረደ ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡
ክፍሌ አምስት ስሇላልች አስፈፃሚ አካሇት እና ተጠሪነት
investigates everything that is appropriate to fulfill his responsibility; takes samples,
9) sets strategies to prevent desertification and rehabilitate degraded areas; follows up its implementation by appropriate bodies;
10) Conduct studies on the use and management of the region's biodiversity resources, sets strategies, set up working procedure and applies when approved
11) Head the conservation and use of forest and wildlife in the region in collaboration with the relevant bodies;
12) Develop and implement technologies that avoid deforestation and cutting trees to accelerate the building of a climate resilient green economy;
13) Enforce, follows up and controls the rural land utilization and management system of the region in accordance with the relevant law;
14) Develop a strategy for disseminating awareness of the environment and forest in the community, provides training;
15) Carry out such other activities to achieve its objectives.
Part Five
Other Executive Bodies and Accountability
34. ላልች የአስፈጻሚ አካሊት መስሪያ ቤቶች
1) በዚህ አዋጅ ውስጥ ያሌተመሇከቱ ላልች የክሌለ መንግሥት አስፈጻሚ አካሊት በማቋቋሚያ ሕጎቻቸው
መሰረት ስራቸውን ይቀጥሊለ፤
2) የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1 ዴንጋጌ እንዯተጠበቀ ሆኖ ቀዯም ሲሌ
የተቋቋሙት አስፈጻሚ አካሊት አዯረጃጀት፣ ሥሌጣንና ተግባር በተመሇከተ በመስተዲዴር ምክር ቤት በሚወጣው ዯንብ መሠረት እንዲስፈሊጊነቱ የሚወሰን ይሆናሌ፡
35. ስሇተጠሪ አስፈፃሚ አካሊት
1) በሚከተለት ንዐሳን አንቀጾች የተዯረጉት የተጠሪነት ማሻሻያዎች እንዯተጠበቁ
ሆነው፣ላልች አስፈፃሚ አካሊት በተቋቋሙባቸው ሕጎች በተዯነገገው መሠረት ሥራቸውን ይቀጥሊለ፤
2) የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1 አጠቃሊይ ዴንጋጌ እንዯተጠበቀ ሆኖ የስያሜና
የተጠሪነት ማሻሻያ የተዯረገባቸው አስፈፃሚ አካሊት በመስተዲዯር ምክር ቤት በሚወጣ ዯንብ መሰረት አዯረጃጀትና ስሌጣንና ተግባራት የሚወሰን ይሆናሌ፤
3) የሚከተለት አስፈፃሚ አካሊት ተጠሪነት ሇርዕሰ መስተዲዯሩ ይሆናሌ፤
ሀ) የማዕከሊዊ ኢትዮጵያ ክሌሌ አመራር አካዲሚ
ሇ) የፖሉሲ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት
34. Other Executive Offices
1) Other executive bodies of the regional government, which are not covered by this proclamation, shall continue to function in accordance with their establishment laws;
2) Without prejudice the provisions of sub- article 1 of this article, the organization, powers and functions of the previously established executive bodies shall be determined as may be necessary in accordance with the regulations issued by the administrative council.
35. Accountable Regional Executive Organs
1) Without prejudice the amendments under the following sub-articles, the other executive bodies shall continue their functions in accordance with the provisions of laws in which it established;
2) Without prejudice the general provisions of sub-article 1 of this article, the executive bodies to which the name and accountability have been amended shall be determined in accordance with the regulations issued by the administrative council;
3) The following executive oragans shall be accountable to the chief executive of the region.
a) Centeral Ethiopia Region Leadership Academy
b) Institute of Policy Studies and Research
ሐ) የግብር ይግባኝ ሰሚ ኮሚሽን
4) የሚከተለት አስፈፃሚ አካሊት ሇሠሊምና ፀጥታ ቢሮ ተጠሪ ይሆናለ፡
ሀ) ፖሉስ ኮሚሽን
ሇ) ሚሉሻ ጽሕፈት ቤት ሐ) ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ
5) የሚከተለት አስፈፃሚ አካሊት የግብርና ቢሮ ተጠሪ ይሆናለ፡-
ሀ) ህብረት ስራ ሌማት ኤጄንሲ፣
ሇ) ማዕከሊዊ ግብርና ምርምር ኢንስትቲዩት
ሐ) ቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ባሇስሌጣን መ) የግብርና ግብዓቶች ጥራት፣ ቁጥጥርና
ኳራንትን ባሇስሌጣን
ሠ) ማዕከሊዊ ምርጥ ዘር ዴርጅት
ረ) የገጠር መሬት አስተዲዯርና አጠቃቀም ኤጀንሲ
ሸ) የአዯጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን፣
6) የሚከተለት አስፈፃሚ አካሊት የፋይናስ ቢሮ ተጠሪ ይሆናለ፤
ሀ) የመንግስት ግዢ ኤጀንሲ
ሇ) የመንግስት ንብረት ማስወገዴ አገሌግልት ኤጀንሲ
7) የሚከተለት አስፈፃሚ አካሊት የፍትህ ቢሮ ተጠሪ ይሆናለ፤
ሀ) ማረሚያ ቤቶች አስተዲዯር ኮሚሽን
c) Tax Appeal Commission
4) The following executive organs shall be accountable to the Peace and Security Bureau:-
a) Police Commission
b) Militia Office
c) Vital Event Agency
5) The following executive bodies shall be accountable to the Bureau of Agriculture
a) Cooperative Work Development Agency,
b) Central Agricultural Research Institute
c) Coffee, Tea and Spices Authority
d) The Quality, Supervision and Quarantine Authority of Agricultural Products
e) Centeral Best Seed Enterprise
f) Rural Land Administration and Utilization Agency
g) Disaster Risk Management Commission;
6) The following executive Organs shall be accountable to the Finance Bureau
a) Public Procurement Agency
b) Public Property Disposal Service Agency
7) The following executive organs shall be accountable to the Justice Bureau
a) Prisons Administration Commission
b) Judicial Bodies Training and Legal Research Center
ሇ) የፍትህ አካሊት ማሰሌጠኛና የሕግ ምርምር ማዕከሌ
8) የሚከተለት አስፈፃሚ አካሊት የከተማ ሌማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ተጠሪ
ይሆናለ፤
ሀ) የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ፅህፈት ቤት
ሇ) የከተሞች ፕሊን ኢንስቲዩት
ሐ) የቤቶች ሌማትና አስተዲዯር ኤጀንሲ መ) የኮንስትራክሽን ባሇስሌጣን
ሠ) የከተማ መሬት ሌማትና ማኔጅመንት ኤጀንሲ
9) የሚከተለት አስፈፃሚ አካሊት የውሃ፣ መስኖና ማዕዴን ሌማት ቢሮ ተጠሪ
ይሆናለ፤
ሀ) የመስኖ ተቋማት ሌማትና አስተዲዯር ኤጀንሲ
ሇ) የማዕዴንና ኢነርጂ ሌማት ኤጀንሲ
10) የሚከተለት አስፈፃሚ አካሊት ሇቴክኒክና ሙያ፣ ትምህርትና
ስሌጠና ቢሮ ተጠሪ ይሆናለ፡፡
ሀ) የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ኤጀንሲ ሇ) የቴክኒክና ሙያ ስሌጠና ማዕከሌ
11) የሚከተለት አስፈፃሚ አካሊት ሇትራንስፖርትና መንገዴ ሌማት ቢሮ ተጠሪ ይሆናለ፤
ሀ) የመንገድች ባሇስሌጣን
8) The following executive organs shall be accountable to Urban Development and Construction Bureau
a) Urban Land and Land Related Property Registration and Information Agency Office
b) Urban Planning Institute
c) Housing Development and Management Agency
d) Construction Authority
e) Urban Land Development and Management Agency
9) The following executive organs shall be accountable to the Water, Irrigation and Minerals and Development Bureau
a) Irrigation Development and Management Agency
b) Mining and Energy Development Agency
10) The following executive organs shall be accountable to the Bureau of Technical and Vocational, Education and Training.
a) Professional Competence Assurance Agency
b) Technical and Vocational Training Center
11) The following executive organs shall be accountable to the Transport and Road Development Bureau.
a) Roads Authority
b) Transport Authority
ሇ) የትራንስፖርት ባሇስሌጣን | 12) The following executive bodies shall be | |
12) የሚከተለት አስፈፃሚ አካሊት ሇጤና ቢሮ ተጠሪ ይሆናለ፤ ሀ) የጤናና ጤና ነክ አገሌግልቶችና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባሇስሌጣን ሇ)የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 13) የሥነ-ምግባርና የፀረ-ሙሥና ኮሚሽን እና ዋና ኦዱተር መስሪያ ቤት ተጠሪነታቸዉ ሇክሌለ ምክር ቤት ይሆናለ፡፡ ክፍሌ ስዴስት የአስፈፃሚ አካሊት መሥሪያ ቤቶች መዋቅር እና ኃሊፊዎች 36. የአስፈፃሚ አካሊት መሥሪያ ቤቶች በየዯረጃው የሚቋቋሙ ስሇመሆኑ 1) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 3 መሠረት የተቋቋሙ አስፈጻሚ አካሊት መሥሪያ ቤቶች እንዯሁኔታው በዞን፣ በሌዩ ወረዲ፣ በወረዲ፣ በከተማና በክፍሇ ከተማ ዯረጃ ሉቋቋም ይችሊሌ፤ ዝርዝሩ በመስተዲዴር ም/ቤቱ ይወሰናሌ፤ 2) የአስተዲዯር ምክር ቤት አባሌ የሆኑ በየአስተዲዯር እርከኑ የሚገኙ የአስፈፃሚ አካሊት መስሪያ ቤቶች ተጠሪነት ሇአስተዲዯሪውና ሇአስተዲዯር ምክር ቤቱ እንዱሁም በየዯረጃው ሊለ የአስፈፃሚ አካሊት መስሪያ ቤቶች ይሆናሌ፡፡ 3) ሇአስፈፃሚ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የተሰጠው ሥሌጣንና ተግባር በየአስተዲዯር እርከን ሊለት መስሪያ ቤቶች | accountable to the Bureau of Health. a) Health and Health-related services and products quality control authority b) Public Health Institute 13) The Central Ethiopia Regional State the Ethics and Anti-Corruption Commission and Audit institution shall be accountable to the administration council. Part Six Structure and Heads of Executive Organs Offices 36. Establishment of Executive Organs Offices at all levels 1) Offices of the executive organs established in accordance with Article 3 of this Proclamation may be established at the zonal, special woreda, woreda, city and sub-city levels; as the condition may allow; the details shall be determined by the administration council. 2) The office of the executive organs which is under the hierarchy of each administration executive council, which are members of the administration Council, shall be accountable to the administration and the administration council, as well as to the office of the executive organs at all levels. 3) The powers and functions vested in the executive hierarchy of government shall be exercised as may required by the executive organs at all levels of |
እንዯአስፈሊጊነቱ ተፈፃሚ ይሆናሌ ፤ | government. | |
4) | እያንዲንደ የአስፈፃሚ አካሊት መስሪያ | 4) each executive organs offices shall have head offices and deputy heads offices as may be necessary, as well as directorates and other staffs. 5) Offices of executive bodies with similar functions may share a single support center. 6) The executive at all levels may be organized or co-ordinated at the administrative level as may be necessary. 37. Accountability, powers and functions of the heads of the office of executive organs 1) The heads of the executive organs those are members of the Council of Administration shall be accountable to the Chief Executive and the Administrative council. 2) Each head of executive organs Office shall:- a) Ensure that the powers and functions assigned to it are implemented; b) Represents and manages the office; c) Directs work and staff; d) Prepare plans and budgets, implement when approved; and report its implementation to the administration council. |
ቤቶች ኃሊፊና እንዯአስፈሊጊነቱ ምክትሌ | ||
ኃሊፊዎች፤ እንዱሁም ዲይሬክቶሬቶች እና | ||
ሠራተኞች ይኖሩታሌ፤ | ||
5) | ተቀራራቢ ተግባር ያሊቸው የአስፈፃሚ | |
አካሊት መሥሪያ ቤቶች አንዴ የዴጋፍ | ||
ሰጪ ማዕከሌ በጋራ ሉጠቀሙ ይችሊለ፤ | ||
6) | በየዯረጃው ያለ አስፈጻሚ መሥሪያ ቤቶች | |
በየአስተዲዯር ዕርከኑ እንዯ-አስፈሊጊነቱ | ||
ተቀናጅተው ወይም ተጣምረው ሉዯራጁ | ||
ይችሊለ፡፡ | ||
37. | የአስፈፃሚ አካሊት መስሪያ ቤት | |
ኃሊፊዎች ተጠሪነት፣ ሥሌጣንና ተግባር | ||
1) የመስተዲዴር ምክር ቤት አባሊት | ||
የሆኑ የአስፈፃሚ አካሊት መሥሪያ | ||
ቤቶች ኃሊፊዎች ሇርዕሰ | ||
መስተዲዯሩ እና ሇመስተዲዯሩ | ||
ምክር ቤት ተጠሪ ይሆናለ፤ | ||
2) እያንዲንደ የአስፈፃሚ መሥሪያ | ||
ቤት ኃሊፊ፡- | ||
ሀ/ሇመሥሪያ ቤቱ የተሰጠውን | ||
ሥሌጣንና ተግባራት በሥራ ሊይ | ||
መዋለን ያረጋግጣሌ፣ | ||
ሇ/መሥሪያ ቤቱን ይወክሊሌ፤ | ||
ያስተዲዴራሌ፣ | ||
ሐ/ሥራንና ሠራተኛን ይመራሌ፣ | ||
መ/ዕቅዴና በጀት ያዘጋጃሌ፣ | ||
ሲፈቀዴም ሥራ ሊይ ያውሊሌ፣ | ||
አፈፃፀሙንም ሇመስተዲዴር ምክር |
ቤት ሪፖርት ያዯርጋሌ፣ | |||
ሠ/በሕግ ሇመሥሪያ ቤቱ የተሰጡትን ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡ 3) የዚህ አንቀጽ ከንዐስ አንቀጽ 1 እና 2 ዴንጋጌዎች እንዯ አግባብነቱ በየዯረጃው ሇሚገኙ የአስተዲዯር እርከኖች ተፈፃሚ ሉሆን ይችሊሌ፡፡ ክፍሌ ሰባት ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች 38. አስፈጻሚ አካሊትን እንዯገና ስሇማዯራጀት የመስተዲዯር ምክር ቤት አስፈሊጊ ሆኖ ሲያገኘው ዯንብ በማውጣት፣ ማንኛውም አስፈጻሚ አካሌ እንዱታጠፍ ወይም ከላሊ አስፈጻሚ አካሌ ጋር እንዱዋሃዴ ወይም እንዱከፋፈሌ ወይም ተጠሪነቱ ወይም ሥሌጣንና ተግባሩ እንዱሇወጥ ወይም አዱስ አስፈጻሚ አካሌ እንዱቋቋም በማዴረግ የክሌለን መንግሥት አስፈጻሚ አካሊትን የማዯራጀት ሥሌጣን በዚህ አዋጅ ተሰጥቶታሌ፡፡ 39. ዯንብና መመሪያ የማውጣት ሥሌጣን 1) ይህን አዋጅ ሇማስፈፀም የሚረደ ዯንቦችን መስተዲዴር ምክር ቤት ሉያወጣ ይችሊሌ፣ 2) ይህን አዋጅና አዋጁን ሇማስፈፀም የሚወጡ ዯንቦችን ሇማስፈፀም የሚረደ መመሪያዎችን የመስተዲዯር ምክር ቤት አባሌ የሆኑ አስፈፃሚ አካሊት መስሪያ ቤቶች ሉያወጡ ይችሊለ፡፡ | e) Carry out such other functions assigned to him by law. 3) The provisions of sub-articles 1 and 2 of this Article may apply to all levels of administration hierarchy as may be appropriate. Part Seven Miscellaneous Provisions 38. Re-organization of Executive Organs The council of administration is hereby empowered, where it finds it necessary, to reorganize the rgional executive organs by issuing regulations for the closure, merger or division of an existing executive organ or for change of its accountability or mandtes or for the establishment of a new one. 39. Power to Issue Regulations and Directives 1) The administration council may issue regulations to enforce this proclamation. 2) Offices of the executive council, which is a member of the administration council may issue directives to implement this proclamation and the regulations issued for the implementation of this proclamation. |
40. የተሻሩ ሕጏች | 40. Repealed Laws 1) Definitions of Powers and Functions of the Executive Organs of the South Nations, Nationalities and Peoples' Region State Revised Proclamation No. 192/2022 is repealed by this Proclamation. 2) No Regulations, Dircetives or practices shall, in so far as they are inconsistent with this Proclamation, have force or effect with respect to matters provided for by this Proclamation. 41. Effective Date This proclamation shall be effective from August 19/2023 Done at Wolkite August 19/2023 Endashaw Tasew Prezidnet of the Central Ethiopia Regional State | ||
1) የተሻሻሇው የዯቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክሌሌ መንግሥት የአስፈፃሚ አካሊትን ሥሌጣንና ተግባር እንዯገና ሇመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር 192/2014 በዚህ አዋጅ ተሽሯሌ፣ 2) ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ማንኛውም ዯንብ፣ መመሪያ ወይም አሠራር በዚህ አዋጅ በተሸፈኑ ጉዲዮች ሊይ ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡ 41. አዋጁ ተፈፃሚ የሚሆንበት ጊዜ ይህ አዋጅ ከነሃሴ 13 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ የፀና ይሆናሌ፡፡ ወሌቂጤ ነሐሴ13 ቀን/2015 ዓ/ም እንዲሻዉ ጣሰዉ የማዕከሊዊ ኢትዮጵያ ክሌሌ መንግሥት ፕሬዝዯንት |